“ሕዝብ በተግባራት ላይ እንደ ባለቤት ሲሳተፍ ሰላም ይጸናል” አሕመዲን መሐመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: መጋቢት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን የባሶና ወራና፣ የአንጎለላ ጣራ ወረዳ እና የቡልጋ ከተማ አሥተዳደር የሰላም፣ ልማት እና የወቅታዊ ተግባራት ሁኔታ የግምገማ መድረክ ተካሂዷል።
በመድረኩ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማት...
የፖለቲካ ፓርቲዎች ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ቅድመ ዝግጅት ሥራ እየሠሩ መኾኑን ገለጹ።
ባሕርዳር፡መጋቢት08/2018ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ለአንድ ሀገር ብዙ ፋይዳ ያለው የዴሞክራሲ መሠረት ነው። ብዙ ብሔር፣ ብሔረሰብ እና ፍላጎቶች ላሉባቸው እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ሀገሮች ደግሞ ሚናው ጉልህ ነው።
ለዚህም በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ እንደ ሀገር እና እንደ አማራ ክልል...
ለጽንፈኛው ቡድን ሊደርስ የነበረን ነዳጅ እና የሞተር ዘይት መያዙን የምሥራቅ እዝ አስታወቀ።
ባሕር ዳር: መጋቢት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለጽንፈኛው ቡድን ሊደርስ የነበረን 136 ጀሪካን ነዳጅ እና የመኪና ሞተር ዘይት ሊያስተላልፉ የነበሩ ግለሰቦች መያዛቸውን በሀገር መከላከያ ሠራዊት የምሥራቅ እዝ አስታውቀዋል።
በደብረ ታቦር ከተማ ዙሪያ በሕገ ወጥ መንገድ ነዳጅ...
በጭልጋ እና አካባቢው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች ወደሰላም ተመለሱ።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰላማዊ ኑሮን መከተል ለዘላቂ ሰላም አማራጭ የሌለው ቁልፍ መፍትሔ መሆኑን ወደሰላም የተመለሱ የቀድሞ ታጣቂዎች ገልጸዋል። የሰላም አማራጭን መከተላቸው ለሕጋዊ ኑሮ እና ሕይወት እንደሚያበቃቸውም ተናግረዋል።
ኃይል እና ግጭት ጉዳት ከማስከተል...
እውነተኛ ትስስርን በመፍጠር ሰላምን ማጽናት ይገባል።
ባሕር ዳር: መጋቢት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች "ለሰላም ዘብ እንቆማለን፤ የልማት አርበኛ እንኾናለን" በሚል መሪ መልዕክት በሰሜን ወሎ ዞን ከቡግና ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል።
የውይይቱ ተሳታፊዎች የሰላም እጦት በማኅበረሰቡ ላይ ጫና...








