ከ2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 79 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ።

ደብረ ማርቆስ: ጥር 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምስራቅ ጎጃም ዞን በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት በተከናወኑ ተግባራት ላይ ውይይት ተደርጓል። በግብርና፣ በጤና፣ በኢንቨስትመንት፣ በመልካም አሥተዳደር ሥራዎች አበረታች መኾናቸው ተመላክቷል። አሁን ላይ በተፈጠረው አንፃራዊ ሰላም ከ2...

ዘላቂው መፍትሔ ሰላም መስፈኑ ነው፡፡

ባሕር ዳር: ጥር 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወጣት እውነቱ ጌትነት በደቡብ ጎንደር ዞን የወገዳ ከተማ አሥተዳደር ነዋሪ ነው፡፡ አካል ጉዳተኛ በመኾኑ እንደልቡ ተንቀሳቅሶ መሥራት አይችልም፡፡ አልተማረም፤ ረዳት ዘመድም የለውም፡፡ ይኹን እንጂ ለመኖር አቅሙ የፈቀደለትን ሁሉ በመሥራት...

የግልግል ዳኝነት በማንኛውም የንግድ እና ኢንቨስትመንት ውሎች ላይ የሚካተት የአሠራር ሥርዓት ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር "የሕግ የበላይነት እና አማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎች ለዘላቂ ሰላም እና ልማት" በሚል መሪ መልዕክት ኮንፈረንስ አካሂዷል።   በኮንፈረንሱ እየተሳተፉ ያገኘናቸው...

የግልግል ዳኝነት ዓለም አቀፋዊ ተቀባይነት ያለው ሥርዓት ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር "የሕግ የበላይነት እና አማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎች ለዘላቂ ሰላም እና ልማት" በሚል መሪ መልዕክት ያዘጋጀው ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው።   በኮንፈረንሱ...

የግልግል ዳኝነት ኢንቨስትመንትን በማበረታታት ለዘላቂ ኢኮኖሚ እድገት ሚናው የጎላ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር "የሕግ የበላይነት እና አማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎች ለዘላቂ ሰላም እና ልማት" በሚል መሪ መልዕክት ያዘጋጀው ኮንፈረንስ እንደቀጠለ ነው። በዛሬው...