በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።
                    
ባሕር ዳር: ጥቅምት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን በፎገራ ወረዳ በዓለምበር እና ወጅ አካባቢ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለዋል።
የሰላም አማራጭን ለተቀበሉ ታጣቂዎች የደቡብ ጎንደር ዞን የሥራ ኀላፊዎች እና የጸጥታ ተቋማት መሪዎች አቀባበል...                
                
            ሽጦ ማምረት አሠራር ምንድን ነው?
                    
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ውል አሠራር ግብርናውን ለማዘመን ከሚረዱ ሥልቶች አንዱ ነው። የግብርና ምርት ውል በአምራቹ እና በአስመራቹ መካከል የሚደረግ የሥምምነት ሰነድ ነው፡፡ ሁለቱም ወገኖች የግብርና ምርቶች አመራረት እና ግብይት ላይ...                
                
            ግብረ ገብነታችን ከልብ ይሁን።
                    
ባሕር ዳር:- ጥቅምት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያውያን ለእንግዳ በሚደረግ መስተንግዶ ቤተኞቹም ስንሳተፍ ቸር እንግዳ አምጣ እንላለን። ለእንግዳው ቅቤ፣ ማር፣ ወተት እና ሌላም ይቀርባል። ሌሎች በዕለት ከዕለት የማይደረጉ እንክብካቤዎችም ለእንግዳው ይደረጉለታል።
ታዲያ ለእንግዳ መቀበያ ተብሎ ከተደበቀበት...                
                
            መልካም እሴቶቻችን መመለስ የምንችለው በበጎ ተግባራት ላይ ስንሠማራ ነው።
                    
ባሕር ዳር: ጥቅምት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የተቸገሩ ወገኖችን እና አረጋውያንን መርዳት ከመልካም እሴቶቻችን ውስጥ ይጠቀሳሉ። የተስፈኞቹ በጎ አድራጎት ማኅበር አባላት በሰቆጣ ከተማ ለሚገኙ የተቸገሩ ወገኖችን በሳምንት ሁለት ቀን ይደግፋሉ።
ወጣት አክሊሉ እንዳለው ማኅበሩን ከተቀላቀለ አራት...                
                
            በታዳጊ ሴቶች ላይ እየተስተዋለ ያለው ጥቃት ጾታዊ ብቻ አይደለም። 
                    ባሕር ዳር: ጥቅምት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፍ የታዳጊ ሴቶች ቀን በየዓመቱ ጥቅምት 11 ይከበራል፡፡ ቀኑ በዚህ ዓመትም በኢትዮጵያ ለስምንተኛ ጊዜ ተከብሯል፡፡ 
የአማራ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ "የእኔን ለውጥ የምመራ ታዳጊ...                
                
            
            
		







