በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ተጀምሯል።

እንጅባራ: ታኅሣሥ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፖሊዮ የእጅ እና የእግር መስለልን በማስከተል ሕጻናትን ለሞት እና ለዘላቂ የአካል ጉዳት የሚዳርግ በሽታ ነው። በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሽታው የሚያደርሰውን ጉዳት ቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች ለኾኑ ሕጻናት...

“ከዚህ በላይ የግፍ ጽዋ እንዲፈስ መፍቀድ አይገባም” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በምዕራብ ጎጃም ዞን ከደጋ ዳሞት ወረዳ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው። በውይይቱ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አሥተባባሪ አማኑኤል ፈረደ...

የበጋ መስኖ እርሻ የደቡብ ወሎ ዞን አርሶ አደሮችን ሕይወት እና ኑሮ እየቀየረ ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ የበጋ ስንዴ እርሻ ሥራ አስጀምሯል። ሥራው የተጀመረው በጎለልሻ መስኖ ልማት ላይ ሲኾን የሰሜን ወሎ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አሊ መኮንን፣...

የሰብዓዊ መብት አያያዝ እና የማኅበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ዘዴን የተመለከተ ሥልጠና በደብረ ብርሃን ከተማ...

ደብረ ብርሃን: ታኅሣሥ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ በሰብዓዊ መብት አያያዝ እና በማኅበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ዘዴዎች ዙሪያ በደብረ ብርሃን ከተማ ሥልጠና እየሰጠ ነው፡፡ የአማራ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የማኅበረሰብ አቀፍ...

የገጠር ትራንስፎርሜሽን ላይ መሪዎች በትኩረት መሥራት አለባቸው።

ደብረ ብርሃን: ታኅሣሥ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለደብረ ብርሃን ከተማ እና ለሰሜን ሸዋ ዞን መካከለኛ መሪዎች "በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እምርታ" በሚል መሪ መልዕክት ሲሰጥ የቆየው 3ኛው ዙር ሥልጠና ተጠናቅቋል። በግብርና እና ገጠር ትራንስፎርሜሽን፣ በኢንዱስትሪ ልማት፣...