የደንበጫ፣ ፈረስቤት፣ ቢቡኝ ሎት አንድ አስፋልት መንገድን ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው።
ባሕርዳር፡ ጥር 18/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአስፋልት መንገዶች ለአንድ ሀገር የተቀላጠፈ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ያላቸው ፋይዳ ጉልህ ነው፡፡
ኢትዮጵያ ደግሞ ይህን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያለው መሠረተ ልማት ትኩረት ሰጥታ እየሠራች ትገኛለች።
ከሚሠሩ የመንገድ መሠረተ ልማቶች መካከል በአማራ...
ጥርን በባሕር ዳር ማኅበራዊ መሥተጋብርን እና ገጽታን በማጠናከር ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ባሕር ዳር፡ ጥር 18/2018ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከሚከበሩ የጥርን በባሕር ዳር ዝግጅቶች ውስጥ "የሰባሩ ጊዮርጊስ" ክብረ በዓል አንዱ ነው።
ታቦተ ሕጉ ከመንበሩ ወጥቶ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ዝግጅቶች ተከብሯል። በጣና ሐይቅ ላይ በጀልባ እና በታንኳ...
የግብርና ግብዓቶች ቁጥጥር ካልተደረገባቸው ከፍተኛ ውድመት ሊያስከትሉ ይችላሉ።
ባሕር ዳር፡ ጥር 18/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የግብርና ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ነው።
በመድረኩ የተገኙት የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ኀላፊ አጀበ ስንሻው የክልሉን የአሻጋሪ እና ዘላቂ...
በትምህርት ዘርፉ ያጋጠሙ ስብራቶችን ለመጠገን በተወሰዱ እርምጃዎች አበረታች ውጤት ተገኝቷል።
እንጅባራ: ጥር 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 34ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።
የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ሙሉዓዳም እጅጉ ባለፉት ስድስት ወራት በሰላም እጦት ምክንያት በትምህርት ዘርፉ ያጋጠሙ ስብራቶችን ለመጠገን የተወሰዱ እርምጃዎች...
የተደረገውን የሰላም ስምምነት የተቀበሉ የአፋሕድ መሪዎች እና አባላት በጎንደር ከተማ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ።
ጎንደር: ጥር 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎች ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ መኾናቸውን የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ የቀድሞ የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መሪዎች እና አባላት አስታውቀዋል።
ነፍጥ አንግበው ጫካ በመግባት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የአማራ...








