የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦
ከጥር እስከ ጥር ታሪክ፣ ባህል ትውፊትና እምነት ከሚነገርባት እና ከሚዘመርባት ሙዝየሟ ከተማ ጎንደር ገብተናል፡፡
ከኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ጋር በመኾን ጎንደር አፄ ቴዎድሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ስንደርስ የሞቀ አቀባበል ላደረጉልን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ የጎንደር ተቀዳሚ...
እንግዲህማ ጥምቀት መጣ።
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እንግዲህማ ጥምቀት መጣለት፤ ጡሩምባ ቀን ወጣለት፤ ተንጠልጥሎ ጭስ መጠጣት አበቃለት። ተሰቅሎ ከከረመበት ወረደ። በጨርቅ ተወልውሎ፣ እስትንፋስን ስቦ ታቦታቱን ማድመቅ ጀመረ።
ጡሩምባ በአፈጣጠሩ የእርሱ የኾነ እስትንፋስ የለውም፤ ትንፋሽ ከሰው ተብድሮ...
“የእንሶስላችን ትዝታ”
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል የጥምቀት በዓል አንዱ ነው።
ይህ በዓል በሃይማኖታዊ ሥርዓቱ እና በባህላዊ ትውፊቱ ሚሊዮኖችን የሚያሰባስብ በመሆኑ በናፍቆት ይጠበቃል። ሁሉም በየ እድሜ ደረጃው...
“ኢትዮጵያ የምታስደንቅ ሀገር ናት” ከጣሊያን የመጡ ጎብኝዎች
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ዓለም ሊያያቸው ከሚጓጓላቸው ጥንታዊ እና ታሪካዊ ሀገራት መከካል ቀዳሚዋ ናት። የታሪካዊ፣ የመንፈሳዊ፣ የባሕልዊ እና ተፈጥሯዊ የመስህብ ሃብቶች ባለቤት የኾነችው ኢትዮጵያ የጎብኝዎችን ቀልብ ትስባለች።
ኢትዮጵያ የጎብኝዎችን ቀልብ ከምትስብባቸው ሁነቶች...
“ሰይ ሰይ” የጎንደር ጥምቀት ልዩ ትዕይንት!
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጥምቀት በሁሉም አካባቢዎች የሚከበር በዓል ቢኾንም በጎንደር ደግሞ ልዩ መልክ አለው።
"ሰይ ሰይ" የተባለው የወጣቶች የወንዶች ባሕላዊ ጨዋታ ጥምቀትን በጎንደር ልዩ ድምቀት ከሚሰጡት ክዋኔዎች ውስጥ አንዱ ነው። ሰይ ሰይ...








