በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የተደረገውን የዘላቂ ስምምነት ማዕቀፍ...
ባሕር ዳር፡ ጥር 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኅዳር 25/2018 በክልሉ መንግሥት እና በአፋሕድ መካከል የተደረገውን የሰላም ስምምነት መሰረት ያደረገ እና ከስምምነቱ በኋላ የተከናወኑ ተግባራት እና ቀጣይ መኾን ስላለባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በዛሬው ዕለት የስምምነት ፊርማ ሥነ...
ደብረ ታቦር ለቅዱስ መርቆርዮስ በዓል ተሰናድታ እንግዶቿን እየጠበቀች ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቅዱስ መርቆርዮስ በዓልን እና የፈረስ ጉግሥ ትርኢትን ለማክበር ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መኾኑን የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ባሕል፣ ቱሪዝም እና ስፖርት መምሪያ ገልጿል፡፡
የመምሪያው ኀላፊ አለበል ደመላሽ እንደተናገሩት ዘንድሮም በዓሉን...
የጥርን በባሕርዳር አካል የሆነው የታንኳ ቀዘፋ ውድድር እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥርን በባሕር ዳር መርሐ ግብር በተለያዩ ክንውኖች ቀጥሏል። የመርሐ ግብሩ አካል የኾነው የታንኳ ቀዘፋ ውድድር በጣና ሐይቅ መካሔድ ጀምሯል።
በውድድሩ በቀደምት አባቶቻችን በባሕላዊ መንገድ ከደንገል የተሠራውን ታንኳ በመጠቀም ነው...
የፋይዳ መታወቂያን ለምን ከባንኮች ጋር ማስተሳሰር አስፈለገ?
ባሕር ዳር: ጥር 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዲጂታል 2030 ጅማሮ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሠራበት ካለው ነገር የመጀመሪያው ዲጂታል የሕዝብ መሠረተ ልማት ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ደግሞ ፋይዳ የዲጂታል ጉዞውን እያሳለጠ የሚገኝ መሳሪያ ነው፡፡
ተቋማት ቀልጣፋ እና ወጭ...
“የማትበገር ሀገር ሠራዊት በመኾናችሁ ልትኮሩ ይገባል” ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ
ባሕር ዳር: ጥር 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ በጎጃም ቀጣና በግዳጅ ላይ ተሠማርቶ የሚገኘውን የመከላከያ ሠራዊት የሥራ እንቅስቃሴ በቦታው ተገኝተው አበረታተዋል።
የምሥራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ እና የቀጣናው የጸጥታ ግብረ ኃይል ሰብሳቢ ሌተናል ጀኔራል...








