ቅንጡ ስማርት ስልክ፤ በተራዘመ ክፍያ የግልዎ ያድርጉ!

በወር 959 ብር (ለ12 ወራት) ክፍያ ዘመናዊ ስማርት ስልክ የግልዎ ያድርጉ። በ *127# ወይም በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_SuperApp “ቴሌ ዲቫይስ ፋይናንሲንግ” ሚኒ አፕ ተመዝግበው ወደ አገልግሎት መስጫ ማዕከሎቻችን ጎራ ይበሉ! ማሳሰቢያ: የዕድሉ ተጠቃሚ ለመሆን ብድር...

በደብረ ብርሃን ከተማ ለ5 ሺህ ዜጎች ሥራ ተፈጥሯል።

ደብረ ብርሃን፡ ጥር 14/2018ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 13ኛ ዓመት 48ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው። የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ መንግሥቱ ቤተ እንዳሉት የልማት ሥራዎች በተሰጣቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ ማድረግ እና ለተሻለ...

የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ ክፍተት በአካባቢ እና በሕዝብ ጤና ላይ ጉዳት እያስከተለ ነው።

ባሕርዳር፡ ጥር 14/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የአካባቢ እና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን በኢትዮጵያ ብሎም በአማራ ክልል በተለይ የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ እና አወጋገድ አለመቀናጀት በአካባቢ ሥነ-ምህዳር እና በሕዝብ ጤና ላይ ጉዳት እያስከተለ መምጣቱን ገልጿል። ባለሥልጣኑ ይህንን ሁኔታ...

በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የተደረገውን የዘላቂ ስምምነት ማዕቀፍ...

ባሕር ዳር፡ ጥር 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኅዳር 25/2018 በክልሉ መንግሥት እና በአፋሕድ መካከል የተደረገውን የሰላም ስምምነት መሰረት ያደረገ እና ከስምምነቱ በኋላ የተከናወኑ ተግባራት እና ቀጣይ መኾን ስላለባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በዛሬው ዕለት የስምምነት ፊርማ ሥነ...

ደብረ ታቦር ለቅዱስ መርቆርዮስ በዓል ተሰናድታ እንግዶቿን እየጠበቀች ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቅዱስ መርቆርዮስ በዓልን እና የፈረስ ጉግሥ ትርኢትን ለማክበር ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መኾኑን የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ባሕል፣ ቱሪዝም እና ስፖርት መምሪያ ገልጿል፡፡ የመምሪያው ኀላፊ አለበል ደመላሽ እንደተናገሩት ዘንድሮም በዓሉን...