ተማሪዎች የእረፍት ጊዜያቸውን ትምህርታዊ በኾኑ ጉዳዮች ላይ እንዲያሳልፉ ማገዝ ያስፈልጋል።

ደሴ፡ ጥር 22/2018ዓ.ም (አሚኮ) የ2018 ዓ.ም የአንደኛው ወሰነ ትምህርት ተጠናቅቋል። የ1ኛው ወሰነ ትምህርት መጠናቀቁን ተከትሎ የተማሪዎችን የእረፍት ጊዜ አጠቃቀም በተመለከተ በደሴ ከተማ የሆጤ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና የእቴጌ መነን አንደኛ ደረጃ ትምህርት...

እንግዶችን ለማስተናገድ ሆቴሎች በቂ ዝግጅት አድርገዋል።

ባሕር ዳር፡ ጥር 22/2018ዓ.ም (አሚኮ) ለአገው ሕዝብ መገለጫ፣ የታሪክ አሻራ የኾነው የአገው የፈረሰኞች በዓል ጥር 23/2018 ዓ.ም በእንጅባራ ከተማ ይከበራል። በእንጅባራ ከተማ የሚገኙ ሆቴሎች እና የአገልግሎት ሰጭ ተቋማትም ዝግጅታቸውን አጠናቅቀው እንግዶችን እየተቀበሉ ነው። የግሬስ ሆቴል ባለቤት...

በአማራ ክልል መንግሥት እና አፋሕድ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ ታጣቂዎች እየገቡ ነው።

ባሕርዳር፡ ጥር 22/2018ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል መንግሥት እና አፋሕድ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በደቡብ ጎንደር ዞን እብናት ወረዳ በትጥቅ ትግል የነበሩ ታጣቂዎች ለሰላም ገብተዋል። ስምምነቱን ተከትሎ በሰላም የገቡት ታጣቂዎች በእብናት ወረዳ እና በአካባቢው በተለያዩ አደረጃጀቶች...

ከ193 ሚሊየን ብር በላይ ብድር ለደንበኞች ማበደሩን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደብረ ማርቆስ ዲስትሪክት አስታወቀ።

ደብረ ማርቆስ: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞች አገልግሎት ሳምንትን ''የእርስዎ እርካታ የባንካችን ስኬት ''በሚል መሪ መልዕክት እያከበረ ይገኛል። ባንኩ የደንበኞችን ፍላጎት ለማርካት በአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች በመታገዝ አሠራሮችን ለማሻሻል እየሠራ እንደሚገኝ ነው የተገለጸው። የኢትዮጵያ ንግድ...

“በክልሉ እና በፌዴራል መንግሥት የተያዙ ፕሮጀክቶች በልዩ ተነሳሽነት እየተፈጸሙ ነው” አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ​የአማራ ክልል ከተማ ልማት ዘርፍ የስድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸሙን እየገመገመ ነው። በመድረኩ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማት ዘርፍ አሥተባባሪ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር) ተቋማቱ ባለፉት ስድስት ወራት...