“የትምህርት መሠረቱ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ነው” አቶ አሸተ ደምለው

ሁመራ፡ ታኅሣሥ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ብቁ ትውልድ ለማፍራት በሚደረገው ጥረት የትምህርቱን ዘርፍ በትኩረት እየደገፈ መኾኑን በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የዳንሻ ከተማ አሥተዳደር አስታውቋል። በዳንሻ ከተማ አሥተዳደር የዞኑ ከፍተኛ መሪዎች፣ የከተማ አሥተዳደሩ የሥራ...

ሰላምን መከተል መሸነፍ ሳይኾን ለሀገር እና ለወገን ያለን ክብር ማሳየት ነው።

ደባርቅ: ታኅሣሥ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ታጥቀው በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ አካላት የሰላም አማራጭን ተቀብለው ገብተዋል። ታጣቂዎቹ ሀገርን ከጉዳት እና ማኅበረሰብን ከጉስቁልና ለመታደግ የሰላም አማራጭን መከተል እንደሚገባም ነው የገለጹት። የሰሜን ጎንደር ዞን...

በምዕራብ ጎንደር ዞን በጫካ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ኀይሎች የሰላምን አማራጭ ተቀብለው ገቡ።

ገንዳ ውኃ: ታኅሣሥ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ከመጡ ታጣቂ ኀይሎች እና ከተሐድሶ ከተመለሱ ሠልጣኞች ጋር በገንዳ ውኃ ከተማ ውይይት ተካሂዷል። የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ እያሱ ይላቅ እንደተናገሩት በዚህ...

‎ሰው ታሞ በገንዘብ ችግር ሳይታከም እንዳይቀር የጤና መድን ወሳኝ ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ጤና መምሪያ የ2018 በጀት ዓመት የማኅበራዊ ጤና መድኅን አገልግሎት የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። ‎ ‎የመድረኩ ተሳታፊ መልአከ ኀይል ኤፍሬም ታደሰ የጤና መድኅን ተጠቃሚ መኾናቸውን ተናግረዋል። ‎ ‎የጤና መድኅን...

ደብረ ብርሃን እንደ ሀገር ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ለሚደረገውን ሽግግር ማሳያ ማዕከል እየኾነች ነው።

ደብረ ብርሃን፡ ታኅሣሥ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ቃል በሰሜን ሸዋ ዞን ደብረ ብርሃን ከተማ የተካሄደው ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተጠናቋል። የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ በድሉ ውብሸት በደብረ...