”ከልክ በላይ በፍጥነት ማሽከርከር ፈጥኖ አያደርስም” ዓለሙ ስሜ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ጥር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚንስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ.ር) በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ ጎጃም በር የአውቶቡስ መናኸሪያ ተገኝተው ለአሽከርካሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ሰጥተዋል። ሚንስትሩ እየጨመረ ስለመጣው የትራፊክ አደጋ ለአሽከርካሪዎች አስገንዝበዋል።...

በአገው ፈረስ ባሕል እና በሀገረሰባዊ ጥበባት ላይ ትኩረት ያደረገ ሲምፖዚዬም እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር፡ ጥር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአገው ፈረሰኞች 86ኛ ዓመት ክብረ በዓል ዋዜማ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው። የመርሐ ግብሩ አንድ አካል የኾነው ሲምፖዚዬምም እየተካሄደ ይገኛል። በሲምፖዚየሙ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ...

የሠራተኞች ፍልሰት ሕጋዊ እና ሥርዓት ያለው እንዲኾን ክልላዊ ትብብርን ማጠናከር ይገባል።

አዲስ አበባ፡ ጥር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፍ የሥራ ድርጅት ከአውሮፓ ኅብረት ጋር በመተባበር የሠራተኞች ከሀገር ውጭ ፍልሰትን አስመልክቶ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምሥራቅ፣ የፓስፊክ እና የእስያ ዳይሬክተር አምባሳደር ዳዋኖ ከድር ኢትዮጵያ...

በትንሽ ቦታ ላይ መለወጥ ይቻላል።

ፍኖተ ሰላም: ጥር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ስድስት ወራት ከ32 ሺህ በላይ ለሚኾኑ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የምዕራብ ጎጃም ዞን ሥራ እና ክህሎት መምሪያ አስታውቋል። ገበያው፣ አምደ ወርቅ እና ጓደኞቹ ሽርክና ማኅበር በቡሬ ከተማ በዕደ...

በትንሽ ቦታ ላይ መለወጥ ይቻላል።

ፍኖተ ሰላም: ጥር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ስድስት ወራት ከ32 ሺህ በላይ ለሚኾኑ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የምዕራብ ጎጃም ዞን ሥራ እና ክህሎት መምሪያ አስታውቋል። ገበያው፣ አምደ ወርቅ እና ጓደኞቹ ሽርክና ማኅበር በቡሬ ከተማ በዕደ...