በአማራ ክልል የበጋ መስኖ ስንዴ ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሠራ ነው።
ደሴ: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል እና የዞን የሥራ ኀላፊዎች በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ በበጋ መስኖ የለማ የስንዴ ሰብልን ጎብኝተዋል። በደቡብ ወሎ ዞን ከ2 ሺህ 500 ሄክታር በላይ መሬትን በበጋ መስኖ ስንዴ ...
የአርሶ አደሮችን ህይወት እያሻሻለ ያለው የበጋ መስኖ።
ባሕር ዳር: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አርሶ አደር ማተቤ መረቁ የእንጅባራ ዙሪያ ነዋሪ ሲኾኑ በአካባቢያቸው የሚገኘውን ወንዝ በመጥለፍ በመስኖ የተለያዩ የሰብል ዓይነቶችን እያለሙ ይገኛሉ። አርሶ አደሩ በ2015/16 የመስኖ ምርት ዘመን ያለሙትን ሽንኩርት፣ ድንች እና...
ከሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶቹ ጋር ጥምረቱን አጠናክሮ እንደሚሠራ የሰሜን ወሎ ዞን አስታወቀ።
ወልድያ: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ወሎ ዞን አሥተዳደር በዞኑ ከሚንቀሳቀሱ ሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር የስድስት ወራት አፈጻጸምን የሚገመግም የጋራ መድረክ አካሂዷል። የሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች በልማት ዘርፍ እና በአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ ዘርፍ የተሠማሩ መኾናቸው...
“ሕዝቡን የሰላም እና የልማት ባለቤት ማድረግ ይገባል” ጎሹ እንዳላማው
ባሕር ዳር፡ የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የ2017 በጀት ዓመት የመንግሥት እና የፖለቲካ የቀሪ ወራት እቅድ ሥራዎችን ገምግሟል። የባሕር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ለባሕር ዳር እምርታዊ እድገት...
“በደብረ ብርሃን ከተማ ያለው የኢቨስትመንት እንቅስቃሴ ለሌሎች ተሞክሮ የሚወሰድበት ነው” አቶ መላኩ አለበል
ደብረ ብርሃን: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በደብረ ብርሃን ከተማ አምስት ፋብሪካዎችን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። በደብረ ብርሃን ከተማ በፍጥነት እያደገ የመጣው የኢንቨስትመንት ልማት የማኅበረሰቡ ሰላም ውዳድነት ማሳያ ነው ያሉት ሚኒስትሩ "በከተማዋ...








