“ክልሉ የበለጠ እንዲያድግ የምጣኔ ሀብት እንቅስቃሴዎች ሀብት ማመንጨት አለባቸው” ዓይናለም ንጉሴ
ባሕር ዳር: የካቲት 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ከገቢዎች ሚኒስቴር የባሕር ዳር ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ጋር በመተባበር ''ግብር ለሀገር ክብር'' በሚል መሪ መልዕክት የእውቅና እና የታክስ ንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ የተገኙት...
ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ገቢ ተሠብስቧል።
ባሕር ዳር፡ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ "ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ መልዕክት የእውቅና እና የንቅናቄ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው። በመድረኩ የክልል ገቢዎች ቢሮ ኅላፊ ክብረት ማሕሙድ እንዳሉት የክልሉ ገቢ...
በደብረ ብርሃን ከተማ አምስት ፍብሪካዎች ሥራ ጀመሩ።
ደብረ ብርሃን: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር አምስት ፍብሪካዎችን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። የተመረቁት ፋብሪካዎች የመኪና ባትሪ፣ የስፓንጅ ውጤቶች፣ የንጽህና መጠበቂያ፣ የዱቄት እና የጅብሰም ማምረቻዎች ናቸው ።
በደብረ...
“የልጆቼን መልክ ዛሬ አየሁ” ታካሚ እናት
ወልዲያ: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከሂማሊያን ካታራክ ኘሮጀክት ጋር በመተባበር የዓይን ሞራ ግርዶሽ ህክምና በነጻ እየሰጠ ይገኛል። ወይዘሮ ጦይባ ሙሀመድ የሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ነዋሪ ናቸው። በዓይን ሞራ ግርዶሽ...
የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ የእውቅና እና የታክስ ንቅናቄ እያካሄደ ነው።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ከገቢዎች ሚኒስቴር ባሕር ዳር ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ጋር በመተባበር "ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ መልዕክት የእውቅና እና የታክስ ንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው።
በእውቅና እና...








