በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ሰላም፣ ልማት፣ ሕግ እና ሥርዓት እንዲረጋገጥ እየተሠራ ነው።
ሁመራ: የካቲት 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ሰላም፣ ልማት፣ ሕግ እና ሥርዓት መረጋገጡን ባለፉት ሰባት ወራት በዞኑ የተከናወኑ አፈጻጸሞች ግምገማ እና የቀሪ ወራት ማስፈጸሚያ እቅድ ትውውቅ መድረክ ላይ ተገልጿል።
ክልላችን...
“እንኳን ለረመዳን ጾም አደረሳችሁ” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: የካቲት 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የረመዳንን ጾም አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንኳን ለረመዳን ጾም አደረሳችሁ፤ ወደ ፈጣሪ የምንቀርብበት፣ ወገኖቻችንን...
የማዕከላዊ ጎንደር ዞን እና የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ ሰነዶችን ለመረካከብ ተስማሙ።
ጎንደር: የካቲት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳደር በዞኑ ጽሕፈት ቤት ሥር የሚገኙ መዛግብትን እና ሰነዶችን ወደ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለማዘዋወር፤ ለመጠበቅ እና ለማልማት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል። ታሪካዊ ሰነዶቹ ደኅንነታቸው ተጠብቆ በሚቀመጡበት ጉዳይ...
“አንድነታችንን በማጠናከር እና የወል ትርክትን በመገንባት የዘመኑ አርበኛ ልንኾን ይገባል” አየለ አናውጤ (ዶ.ር)
ጎንደር: የካቲት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በማዕከላዊ ጎንደር ዞን "ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ኩራት" በሚል መሪ መልዕክት ተከብሯል። በዞኑ ባሕል እና ቱሪዝም መምሪያ በተዘጋጀው የዝክረ ዓድዋ መርሐ ግብር የአማራ ክልል የርእሰ መሥተዳድሩ...
በጫካ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።
ባሕር ዳር: የካቲት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በላይ ጋይንት ወረዳ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 13 ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለው ገብተዋል። የጨጨኾን ቀበሌ ጨምሮ በወረዳው ባሉ የተለያዩ ቀበሌዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የታጣቂ ቡድን አባላት አሁን ሁሉም...








