የሕዝብ ውክልናን ለመወጣት የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ አሳሰቡ።
ባሕር ዳር: የካቲት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት በመራጭ ተመራጭ የውይይት መድረክ ከሕዝብ በተነሱ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ጥያቄዎች ላይ ከአማራ ክልል...
መደራጀታቸው ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ቤተሰባዊ ችግራችቸውን እንደፈታላቸው በመርሳ ከተማ የተደራጁ ሴቶች ገለጹ።
ወልድያ: የካቲት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ በመስክ ምልከታ እየተከበረ ነው። የክልል እና የዞን የሥራ ኀላፊዎች በጉብኝቱ የተገኙ ሲኾን በከተማው የእንሻሻል የልማት ማኅበር በሥራ ኀላፊዎቹ ተጎብኝቷል።
የማኀበሩ...
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በደሴ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ''ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ በሴቶች ተሳትፎ ይረጋገጣል" በሚል መሪ መልዕክት በደሴ ከተማ እየተከበረ ነው።
በክብረ በዓሉ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ...
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አስመልክተው ያስተላለፉት መልዕክት!
"እንኳን ለዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን፣ ማርች 8 አደረሰን! የኢትዮጵያ ሴቶች ለሀገራቸው ነፃነት፣ የኢኮኖሚ ዕድገት: ማኅበራዊ እሴቶችና ባሕሎችን ለማፅናት ያበረከቱት አስተዋፅኦ የላቀ ነው፤ እንቅፋቶችንና ጎታች እሳቤዎችን በመጣል፣ በመላ አቅማቸው የሀገራችን የመዘመን መንገድ ዋነኛ መሪና ተዋናይ...
የአማራ ክልል የሕዝብ ተወካዮች ከክልሉ ከፍተኛ መሪዎች ጋር እየመከሩ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት የመራጭ ተመራጭ የውይይት መድረክ ሲያካሂዱ ቆይተዋል። ዛሬ ደግሞ ከሕዝብ በተነሱ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ጥያቄዎች ላይ ከአማራ ክልል...







