” በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ሊረጋገጥ የሚችለው በሕዝቦች የነቃ ተሳትፎ መኾኑን ፓርቲው በፅኑ ያምናል” ብልጽግና...
ባሕር ዳር: መጋቢት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ እየሠራ መኾኑን ባስተላለፈው መልዕክት ገልጿል። ፓርቲው በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት ዘላቂ ሰላም የሁሉም ዜጎች ተሳትፎ ይጠይቃል ብሏል።
የብልጽግና ፓርቲ በኢትዮጵያ ዘላቂ...
የተዘነጋው ኤች አይ ቪ ኤድስ!
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የነጋገርናቸው የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ ኤች አይ ቪ የፈጠራ ወሬ እንጅ በበሽታ አይደለም የሚል አቋም እንደነበራቸው ያስታውሳሉ፡፡ ከመጠንቀቅ ይልቅ በተደጋጋሚ ለኤች አይ ቪ በሚያጋልጥ መንገድ መቆየታቸውን ነግረውናል፡፡ በሂደትም...
የሌማት ትሩፋት ሥራ አዋጭ መኾኑን ወጣቶች ተናገሩ።
እንጅባራ: መጋቢት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የሌማት ትሩፋት ሥራ አዋጭ መኾኑን በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በዘርፉ የተሰማሩ ወጣቶች ተናግረዋል። በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በጓንጓ ወረዳ እና ቻግኒ ከተማ አሥተዳደር በሌማት ትሩፋት ሥራዎች ላይ በርካታ ወጣቶች ተሰማርተው ራሳቸውን...
የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ፕሮጀክቶችን ጀምሮ በማጠናቀቅ ትልልቅ ሥራዎችን እየሠራ ነው።
መጋቢት 7/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የማይካድራ ከተማ አሥተዳደር ለሚያከናውናቸው የመሠረተ ልማት ግንባታዎች በተደረገ የገቢ ማሠባሠቢያ መድረክ ከ2 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ብር ተሰብስቧል።
በ2017 በጀት ዓመት "አንድ ወረዳ አንድ...
“ወጣቶች ለሀገር ዕድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ምቹ የስታርት አፕ ሥነ ምሕዳር ለመፍጠር ይሠራል” በለጠ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ቢሮ የስታርት አፕ ውድድር ማጠቃለያ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው።
በማጠቃለያ መድረኩ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ.ር)፣ በምክትል...








