አቅም ያጡትን በማሰብ መርዳት እና መደገፍ የሃይማኖቱ ግዴታ መኾኑን የምሥራቅ ጎጃም ዞን ሸሪዓ ፍርድ...
ደብረማርቆስ፡ መጋቢት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 1ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በደብረ ማርቆስ ከተማ በሃይማኖታዊ ሥርዓት ተከብሯል።
የረመዳን ወር በእስልምና ሃይማኖት ቅዱስ እና ታላቅ ወር ነው።
የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ይሄን ታላቅ ወር በጾም፣ በሶላት እና አቅም...
አብሮነት እና መተሳሰብን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር አሳሰበ።
ደብረ ታቦር: መጋቢት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 1446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በደብረ ታቦር ከተማ ተከብሯል።
በዓሉ ፍቅር፣ አብሮነት እና መተሳሰብ ይበልጥ ጎልተው የሚታዩበት እና የታዩበት እንደኾነ የደብረ ታቦር ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ሰብሳቢ አሕመድ ካሳ...
የሕዝብ ጥያቄ በመመለሱ የጎንደር ከተማ እስልምና ምክር ቤት ምሥጋና አቀረበ።
ጎንደር፡ መጋቢት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዒድ አልፈጥር በዓል በጎንደር ከተማ ተከብሯል።
የጎንደር ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ሠብሣቢ ሐጂ አንዋር ቃሲም ረመዳን ሰብዓዊነትን አጉልተን የምናሳይበት ቀን ነው ብለዋል።
ከተማ አሥተዳደሩ የሙስሊሙ ኀብረተሰብ ላቀረበው...
“የጎንደርን ከፍታ ለማስቀጠል አብሮነትን ማጠናከር ያስፈልጋል” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው
ለሰው ማዘንን እና ለሰላም መትጋትን ማስቀደም እንደሚገባ የጎንደር ከተማ ዑለማ ምክር ቤት ሠብሣቢ ሼህ ኢብራሂም ሙሐመድ ገለጹ። ጎንደር፡ መጋቢት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 1ሺህ 446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በጎንደር ከተማ አጼ ፋሲለደስ ስቴዲየም ተከብሯል።
በበዓሉ የሙስሊሙ...
“በረመዳን ጾም ወቅት የነበረዉ መረዳዳት እና መተሳሰብ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል” የመንግሥት ኮሙዩኬሽን አገልግሎት
ባሕር ዳር: መጋቢት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ለዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አሥተላልፏል።
የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ባስተላለፈው መልዕክት ለመላው የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 446ኛዉ የኢድ አል ፈጥር በዓል አደረሳችሁ...








