በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ128 ሚሊዮን ብር በላይ ሃብት ማዳን ተችሏል።

ደብረ ብርሃን: መስከረም 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ ማጠቃለያ እውቅና እና የ2018 በጀት ዓመት የበጋ በጎ ፈቃድ መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል። በ2017 በጀት ዓመት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት...

በአጋዥ ድርጅቶች እና በመልሶ ማቋቋሚያ መርሐ ግብር አምስት ትምህርት ቤቶች ተገንበተው ለአገልግሎት ክፍት ኾኑ።

ሰቆጣ: መስከረም 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በአጋዥ ድርጅቶች እና በመልሶ ማቋቋሚያ መርሐ ግብር አምስት ትምህርት ቤቶች ተገንብተው ለአገልግሎት ክፍት መኾናቸውን የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ትምህርት መምሪያ አስታውቋል። 16 ትምህርት ቤቶች በዳስ የሚገኙ ሲኾን በአጋዥ...

የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ምክር ቤት 5ኛ ዙር፣ 26ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።

ከሚሴ: መስከረም 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጉባኤው የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀምን በመገምገም እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ በመወያየት ያፀድቃል። የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ፋጡማ ሞላ በብሔረሰብ አሥተዳደሩም በ2017 በጀት ዓመት...

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የ3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ።

ባሕር ዳር: መስከረም 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን 3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የትምህርት ቁሳቁስ ደጋፍ አድርጓል። በድጋፍ ርክክቡ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አሥተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኀላፊ ሙሉነሽ...

“ለሕዝብ የታመነ እና ለሕግ የቀረበ አሥተዳደር ብልጽግናን ለማረጋገጥ ትልቅ ፋይዳ አለው” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ

ባሕር ዳር፡ መስከረም 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለሕዝብ የታመነ እና ለሕግ የቀረበ አሥተዳደር ብልጽግናን ለማረጋገጥ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ናግረዋል። ይህም ውጤታማ እንዲኾን የአሥተዳደር ማዕቀፎችን በማሻሻል፣ የተቋማትን ቅንጅት በማጠናከር ተቋማት ውጤታማ እንዲኾኑ እየተሠራ እንደሚገኝም...