“ሀገራዊ የብልፅግና ግባችንን እና ዓመታዊ እቅዶቻችንን ለማሳካት ተቋማት ቀን ከሌት ሊተጉ ይገባል” ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ እና የዘርፎች ዕቅድ አፈጻጸም ከፌደራል ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች ጋር መገምገም መጀመሩን ገልጸዋል፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ...
2 ቢሊዮን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች በአዲስ ፈቃድ መሰጠቱን የምዕራብ ጎንደር ዞን...
ባሕር ዳር:ሚያዝያ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የልማት ቀጣናዎች ተብለው ከተለዩት አካባቢዎች ውስጥ የምዕራብ ጎንደር ዞን አንዱ ነው። አካባቢው በተለይም ሰፊ ሊታረስ የሚችል መሬት እና ዓመቱን ሙሉ የሚፈስሱ ወንዞች ያሉበት...
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተሸለመ።
ባሕር ዳር:ሚያዝያ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጀርመን ሀምቡርግ በተካሄዱ ሁለት መርሐግብሮች ተሸልሟል።
አየር መንገዱ ሽልማቱን ያገኘው “በአፍሪካ ምርጥ የበረራ ላይ ምግብ አቅርቦት አየር መንገድ” ሽልማት እና በአፍሪካ በቀዳሚነት በተረከባቸው ኤርባስ...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልእክት:-
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልእክት:- 👇
"ሁላችንም በተሰማራንበት ዘርፍ ለሀገራችን ዕድገት እና ብልፅግና እስካሁን ባገኘናቸው ስኬቶች ሳንረካ ሌት ተቀን መሥራታችንን መቀጠል ይገባናል።"
በግጭት ምክንያት ከ44 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ሀብት እና ንብረት ላይ ውድመት መድረሱን የማዕከላዊ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የታጠቁ ኃይሎች በፈጠሩት የጸጥታ ችግር ምክንያት በተቋማት ላይ ከ44 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ሀብት እና ንብረት ላይ ውድመት መድረሱን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ገንዘብ መምሪያ አስታውቋል።
የዞኑ ገንዘብ መምሪያ ምክትል...








