እየጨመረ የመጣውን የወባ በሽታ መከላከል ይገባል።
ገንዳ ውኃ: ጥቅምት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በበጀት ዓመቱ ከ56 ሺህ 800 በላይ የማኅበረሰብ ክፍሎች በወባ ወረርሽኝ በሽታ መያዛቸውን የምዕራብ ጎንደር ዞን ጤና መምሪያ አስታውቋል።
በአማራ ክልል የወባ ወረርሽኝ በሽታ በስፋት ከሚሠራጭባቸው አካባቢዎች መካከል አንዱ የምዕራብ...
አረጋውያንን መንከባከብ ሀገርን መንከባከብ ነው።
ሰቆጣ፡ ጥቅምት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ35ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ34ኛ ጊዜ የሚከበረው የአረጋውያን ቀን በሰቆጣ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል።
አቶ አድህና ያለው የሰቆጣ ከተማ ነዋሪ ናቸው። ከ1968 ዓ.ም ጀምረው ጡረታ...
የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ እና አመራር ለማረጋገጥ እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር: መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ)"ሴቷ ሰላምን ትምራ" ክልላዊ የሴቶች ፎረም በባሕርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
የትምራን በጎ አድራጎት ድርጅት ጊዜያዊ ሥራ አስኪያጅ ዮዲት ታመነ ትምራን መጋቢት 2012 ዓ.ም በሲቪክ ማኅበራት ኤጀንሲ የተመዘገበች ለትርፍ ያልተቋቋመች ሀገር...
መድኃኒቶች ያለአግባብ ከተወሰዱ መርዝ ናቸው፡፡
ባሕር ዳር: መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መድኃኒቶች የሰውን ልጅ ከተለያዩ በሽታዎች ይፈውሳሉ፡፡ ይሁንና መድኃኒቶች ያለአግባብ ከተወሰዱ ከጥቅማቸው ይልቅ ጉዳታቸው እንደሚያመዝን ባለሙያዎች ይገልጻሉ፡፡
ለመኾኑ የመድሃኒቶች የጎንዮሽ ጉዳት ምንድን ነው?
የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ የኾኑት አቶ ዘመኑ ሞላ...
ከ17 ሺህ በላይ ሕጻናትን በክትባቱ ተደራሽ ለማድረግ እየሠራ መኾኑን የሞጣ ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።
ደብረማርቆስ: መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሦሥተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ መሰጠት መጀመሩን የሞጣ ከተማ አሥተዳደር ጤና ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
የሞጣ ከተማ አሥተዳደር ጤና ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አየለ ገረመው በሦሥተኛው ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ...








