የዓድዋ ድል በዓል በተለያዩ ሀገራት በኢትዮጵያ ኤምባሲዎች እየተከበረ ነው።
129ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ድል" በሚል መሪ መልእክት የተለያዩ ሀገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቆንስላ ጽሕፈት ቤቶች በመከበር ላይ ይገኛል፡፡
በብራስልስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ፣ በኬንያ እንዲሁም በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲና በሌሎችም በዓሉ እየተከበረ ይገኛል፡፡
በኤምባሲዎቹ አምባሳደሮች፣...
✍️ ከብረት የጠነከረው አንድነት!
ባሕር ዳር: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዚህ ሳምንት ለሚከበረው የአደዋ ድል በዓል እንደመነሻ ኾኖ ይጠቀሳል የውጫሌ ውል። ይህ ውል በኢትዮጵያ እና በጣሊያን መካከል በ1881 ዓ.ም ነበር የተፈረመው። በታሪክ ውስጥ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ይህ ክስተት...
የዓድዋ ድል 129ኛው በዓል በባሕር ዳር ከተማ ጊዮን አደባባይ መከበር ጀምሯል።
ባሕር ዳር: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዓድዋ ድል 129ኛው በዓል በባሕር ዳር ከተማ ጊዮን አደባባይ እየተከበረ ይገኛል።
የሙሉዓለም ባሕል ማዕከል የኪነጥበብ ባለሙያዎች ድሉን የሚዘክሩ የተለያዩ የኪነ ጥበብ ሥራዎችን እያቀረቡ ነው።
በዋሴ ባየ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ...
“ኢትዮጵያችንን የብልጽግና አርዓያ በማድረግ የአያት ቅድመ አያቶቻችንን አርበኝነት እናጸናለን” ብልጽግና ፓርቲ
ብልጽግና ፓርቲ ለዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። የፓርቲው ሙሉ መልዕክት:- እንኳን ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ! ኢትዮጵያችንን የብልጽግና አርዓያ በማድረግ የአያት ቅድመ አያቶቻችንን አርበኝነት እናጸናለን! አያት ቅድመ አያቶቻችን ደማቸዉን አፍስሰዉ፣ አጥንቶቻቸዉን ከስክሰዉ፣...
በአንድነት ከማሰባሰብ እስከ ድል አድራጊነት የዘለቀው የእምዬ ምኒልክ አዋጅ!
ባሕር ዳር፡ የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሞዓ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ዳግማዊ ምኒልክ ስዩመ እግዚአብሔር ንጉሠ ነገሥት ዘ ኢትዮጵያ" ከዛሬ 129 ዓመት በፊት ያስነገሩት የክተት አዋጅ ኢትዮጵያውያንን በአንድነት ከማሰባሰብ እስከ ድል አድራጊነት በስኬት የታጀበ...








