በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የ8 ወራት የሥራ አፈጻጸሙን እየገመገመ ነው።

ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የ2017 በጀት ዓመት የ8 ወራት የፖለቲካና የድርጅት ሥራዎችን እቅድ አፈጻጸም በባሕር ዳር ከተማ እየገመገመ ነው። በግምገማ እና ውይይት መድረኩ ላይ ርእሰ...

“በዚህ ዓመት ብቻ ከ55 በላይ አዳዲስ ፋብሪካዎች ሥራ ጀምረዋል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 21ኛ መደበኛ ሥብሥባውን እያካሄደ ነው፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ...

የምክር ቤት አባላቱ በሰላም ጥሪዎች እና በኑሮ ውድነት ላይ አተኩረው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥያቄዎችን አቅርበዋል።

ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት በ6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 21ኛ መደበኛ ሥብሠባውን አካሂዷል። የምክር ቤት አባላት ኢትዮጵያ እያጋጠሟት ስላሉት ወቅታዊ ጉዳዮች...

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት 6ኛ ዙር 4ኛ...

ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥያቄዎችን እና አስተያየት እያቀረቡ ነው፡፡ የምክር ቤት አባላቱ ያነሷቸው ጥያቄዎች እና አስተያያቶች፡- 👉 ኢትዮጵያ ያገጠሟት ችግሮች ፖለቲካ ወለድ ናቸው፤ መፍትሔያቸውም...

መንግሥት ያጋጠሙ ችግሮችን በመፍታት ተማሪዎች እንዲመለሱ ማድረግ ያልቻለው ለምንድን ነው?

ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት 6ኛው ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 21ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ...