የመንግሥት ሠራተኛው ዶሮ በማርባት ኑሮውን እንዲደጉም እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: መጋቢት 30/2017 (አሚኮ) የአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሣ ሀብት ልማት ጽሕፈት የመንግሥት ሠራተኛውን በዶሮ ሀብት ልማት ተሳታፊ እና ተጠቃሚ ለማድረግ ሥልጠና ሰጥቷል። የጽሕፈት ቤቱ የእንስሳት ርባታ ተዋጽኦ እና መኖ ልማት ዳይሬክተር መኳንንት...

በፈጠራ ውጤቶች ላይ ያተኮረ ውድድር በጎንደር ከተማ ተካሄደ።

ጎንደር: መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የፈጠራ ውጤቶች የማኅበረሰብን ችግሮች በመፍታት፣ ኑሮን በማቅለል እና ከውጭ የሚገቡ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በመተካት ለሀገር ልማት እና እድገት የላቀ ጠቀሜታ እንዳላቸው የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲን ተስፋሁን መኮንን ገልጸዋል። የተሠሩ የፈጠራ...

የገጠር መሬት ውርስ ሕጉ!

ባሕር ዳር: መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሁሉ ነገር በልኩ ይኾን ዘንድ ሕጎች መሠረታዊ ነገሮች ናቸው። የሕግ የበላይነት ሲሰፍን የአንድ ሀገር ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮች መልካም ይኾናሉ። ሕግ በሌለበት እና ባልተከበረበት ኹኔታ ደግሞ ሥርዓት አልበኝነት...

የኅብረተሰብ ክፍል ተሳታፊዎች ወኪሎቻቸውን እየመረጡ ነው።

ባሕር ዳር: መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል የሚያካሂደው የአጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፍ አራተኛ ቀኑን ይዟል። በዛሬው የውሎ መርሐ ግብር የኅብረተሰብ ክፍል ተሳታፊዎችን የሚወክሉ ሰዎች ምርጫ እየተካሄደ ነው። ሂደቱን በተመለከተ ከአሚኮ...

የጤና መድኅን ተጠቃሚዎች የሚያነሱትን ቅሬታ ለመቅረፍ ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል።

ከሚሴ: መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ጤና መምሪያ የማኀበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን የቁርጥ ክፍያ እና ዞናዊ ከፍ ያለ ቋት ምስረታን መሠረት ያደረገ የውይይት መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የኢትዮጵያ ጤና መድኅን አገልግሎት ዋና...