የትምህርት ቤቶች ግንባታ እና ጥገና እያካሄደ መኾኑን የደሴ ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ አስታወቀ፡፡

ደሴ: ሚያዝያ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ "ትምህርት ለትውልድ" በሚል መሪ መልዕክት 3ኛ ዙር የትምህርት የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። የመምህር አካለ ወልድ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርእሰ መምህር ወንዳንተ...

ኢየሱስ ክርስቶስ ታላላቅ ተግባራትን የፈጸመባት ዕለት!

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሙነ ሕማማት የሚውለው ጸሎተ ሐሙስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያ ባለ ብዙ ምስጢር እና ባለ ብዙ ስያሜ ነው። በቤተክርስቲያኗ ከሚከበሩ ዕለታት መካከል አንዱ ሲሆን የመከበሩም ምስጢር ኢየሱስ ክርስቶስ...

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልእክት!

የሀኖይ ጉባኤ አነስተኛ ቢሆኑም በሚገባ የተቀናጁ የፒ4ጂ ፕሮጀክቶች ትርጉም ያለው ውጤት እንደሚያስገኙ እና ለማሳደግም ትልቅ አቅም ያላቸው መሆናቸውን አሳይቷል። ኢትዮጵያ በ2027 የሚካሄደውን አምስተኛውን የፒ4ጂ ጉባኤ ለማዘጋጀት ችቦውን በመረከቧ ኩራት ይሰማታል። ይኽን እድል በፅናት እና...

በዋልያ ላይ ጥፋት የፈጸሙ ወንጀለኞች በአጭር ጊዜ በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ እንደሚሠራ የሰሜን...

ባሕርዳር: ሚያዝያ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ዞን በዋልያ ላይ የደረሰውን ጉዳት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የሰሜን ጎንደር ዞን አሥተዳዳሪ ዲያቆን ሸጋው ውቤ በሰሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ በሚገኘው ብርቅየ እንስሳ በዋልያ ላይ...

ምስጢራተ ቤተክርስቲያን የተገለጡባት ዕለት!

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሕማማት ከሆሳዕና ዋዜማ ቅዳሜ እስከ ትንሣኤ ዋዜማ ቅዳሜ ድረስ ያለውን ጊዜ የሚያጠቃልል ነው። ይህ ሳምንት አዳም አትብላ የተባለውን ዕጸ በለስ በልቶ የሞት ፍርድ ከተፈረደበት በኋላ ያሳለፈው 5 ሺህ...