የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምስጋና አቀረበች።
ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በውጭ ሀገር ይኖሩ የነበሩ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገብተዋል። ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጰሳት አዲስ አበባ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። የብፁዓን...
የሜካናይዜሽን እርሻ በአማራ ክልል!
ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለአንዲት ሀገር በተለይም ለግብርና አመች ለኾነች ሀገር ለኢኮኖሚዋ እድገት የግብርናው ዘርፍ የማይተካ ሚና ይጫዎታል። የግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ መሠረት ኾኖ ኢንዱስትሪውን ሲያሻግር የዚያች ሀገር ትንሳኤዋ እና በዓለም አደባባይ ከፍ...
በአማራ ክልል የዘረመል እና ሥነ ሕይዎት ጥናት እና መረጃ ማዕከል ተቋቋመ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጂኖሚክስ እና ባዮኢንፎርማቲክ (የዘረመል እና ሥነ ሕይዎት) መረጃ ማዕከል ተከፍቷል። ማዕከሉ የማንኛውንም በሽታ አምጪ ተህዋስ ምንነት በመለየት እና ከአጋር አካላት ጋር በመሥራት በክልሉ...
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኞች አሥተዳደር ዐቢይ ጉባኤ አዲስ የዳኞች እና የጉባኤ ተሿሚዎችን...
ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በላቀ የዳኝነት አገልግሎት በተምሳሌትነት የሚጠቀስ የዳኝነት ሥርዓት በክልሉ ውስጥ ዕውን ለማድረግ ሥር ነቀል የለውጥ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡ በዚህም ገና ከጅምሩ አበረታች እና ተስፋ...
የጽንፈኝነት አስተሳሰቦች እና ተግባራትን በጋራ መታገል ይገባል።
እንጅባራ: ግንቦት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከመንግሥት ሠራተኞች ጋር በወቅታዊ የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል። ውይይቱ በክልሉ በተፈጠረው ግጭት የደረሰው ጉዳት እና ከችግሩ መውጫ መንገዶች ላይ ያተኮረ ነው።...








