ከ1 ሺህ 300 በላይ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተናን በበይነ መረብ እንደሚወስዱ የደብረ ብርሃን...

ደብረ ብርሃን: ግንቦት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ስር ከሚገኙ 10 የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ 1ሺህ 965 ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና እንደሚወስዱ የከተማ አሥተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ገልጿል። የሀገር አቀፍ ፈተናውን...

“የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሀገር ግንባታ ተገቢውን አስተዋጽዖ እንድታበረክት መንግሥት የሚጠበቅበትን ሁሉ...

ባሕር ዳር: ግንቦት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሊቃነ ጳጳሳት ጋር ተወያይተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ የኢዩቤልዩ ቤተ መንግሥትን ከጎበኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ...

በኮምቦልቻ ከተማ ሴቶችን የኢኮኖሚ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው።

ደሴ: ግንቦት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከተለያዩ ክልሎች የተውጣጡ ሴት የሥራ ኀላፊዎች በኮምቦልቻ ከተማ በልማት ኅብረት የተሠሩ የልማት ተግባራትን ጎብኝተዋል። በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር በከተማ ግብርና፣ በከብት ርባታ እና በእንጀራ መጋገር የተሰማሩ የሴት ልማት...

ለዘላቂ ሰላም መረጋገጥ የበኩላቸውን ድርሻ እንደሚወጡ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ አሥተዳደር ሠራተኞች ተናገሩ።

እንጅባራ: ግንቦት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የአሥተዳደር ሠራተኞች "የጥፋት እጆችና መዘዞቹ "በሚል መሪ ሃሳብ በወቅታዊ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት አካሂደዋል። በመድረኩ በክልሉ በተፈጠረው ግጭት ምክንያት በደረሰው ጉዳትና ከችግሩ መውጫ መንገዶች ጥልቅ ውይይት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ዛሬ የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩትን ጎበኙ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢንስትትዩቱ ከምድር እስከ ህዋ ድረስ የሚገኙ መረጃዎችን በመተንተን የምርምር ስራዎችን የሚያከናውን ተቋም ነው። የምርምር ሥራዎቹ ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ እየተተነተኑ ቅድመ ትንበያና የትንበያ ሥራዎችን በመሥራት ለሚመለከታቸው ተቋማት እንዲጠቀሙበት ያስችላል።...