የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደብረ ማርቆስ ዲስትሪክት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች የበዓል መዋያ ድጋፍ...

ደብረ ማርቆስ: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደብረ ማርቆስ ዲስትሪክት ለ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ የበዓል መዋያ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል። ባንኩ 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር ወጭ በማድረግ በደብረ ማርቆስ...

ለሕዝብ ደኅንነት የሚጨነቅ ሁሉ ሰላማዊ አማራጭን ሊከተል ይገባል።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም(አሚኮ) በኢትዮጵያ ውስጥ ባለፉት ዓመታት የተፈጠሩ አለመግባባቶች ሌላ ግጭቶችን እየወለዱ ሰላም ጠፍቶ ቆይቷል። የእርስ በርስ ግጭቱ እንደ ሀገር ሰብዓዊ እና ምጣኔ ሃብታዊ ውድመትን አስከትሏል። በዚህም የአማራ ክልል አንዱ ገፈት ቀማሽ ኾኖ...

ዓባይ ባንክ እና ቪዛ ኢንተርናሽናል ለአምስት ዓመታት አብሮ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ባንክ እና ቪዛ ኢትዮጵያ የዲጅታል ክፍያ ሥርዓትን ለማዘመን ተስማምተዋል። ስምምነቱ ዓባይ ባንክ የኢትዮጵያን የዲጅታል ሽግግር ለማገዝ የሚያስችሉ የቪዛ አገልግሎቶችን እና ሌሎች ተግባራትን ለማስጀመር የሚያስችለው ይኾናል ተብሏል። ስምምነቱ ዓባይ ባንክ...

የሁርሶ ማሰልጠኛ ማዕከል ምልምል ወታደሮችን እያስመረቀ ነው።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ማዕከል ለ10ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እያስመረቀ ነው። ተመራቂዎቹ በቆይታቸው ለውትድርና ሙያ ብቁ የሚያደርጋቸውን ስልጠና በተገቢው ሁኔታ ያጠናቀቁ ናቸው። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የሀገር መከላከያ ሠራዊት...

የጦላይ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ምልምል ወታደሮችን እያስመረቀ ነው።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጦላይ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እያስመረቀ ነው፡፡ ትምህርት ቤቱ ለ11ኛ ዙር በመሠረታዊ ውትድርና ሙያ ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እያስመረቀ ነው፡፡ዛሬ ለምረቃ የበቁት የሠራዊት አባላት የተሟላ ወታደራዊ...