✍የኢትዮጵያ የከፍታ ዘመን!

✍የኢትዮጵያ የከፍታ ዘመን! ባሕር ዳር: ግንቦት 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያውያን የከፍታ ዘመን ተደርጎ ይነገራል የአጼ ካሌብ ዘመን። አጼ ካሌብ የታዜና ልጅ ሲኾኑ ከ417 እስከ 527 ዓ.ም የኖሩ እንደኾኑ ነው ታሪካቸው የሚያስረዳው። ንጉሱ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ...

“አማራ ኤፍ ኤም ጎንደር 105 ነጥብ 1 ራዲዮ ጣቢያ ዐይን እና ጆሮ ኾኖ አገልግሎናል”...

ጎንደር: ግንቦት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ኤፍ ኤም ጎንደር 105 ነጥብ 1 ራዲዮ ጣቢያ የተመሰረተበትን አራተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከአድማጮች ጋር ቆይታ አድርጓል። ሃሳባቸውን በስልክ ያጋሩን አቶ ጋሻው የኑስ ከአለፋ ከጣቢያው መመሥረት ጊዜ ጀምሮ...

“በመንግሥት እና በሕዝብ መካከል የተፈጠሩ የግንኙነት ችግሮችን መርምረን መፍትሄ ማፍለቅ ይኖርብናል” አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

ወልድያ: ግንቦት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል እና የዞን ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በደቡብ ወሎ ዞን ከደላንታ ወረዳ እና ከወገልጤና ከተማ አሥተዳደር ከተውጣጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት አካሂደዋል። ውይይቱን የመሩት የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር...

ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በደብረ ታቦር ከተማ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ።

ደብረ ታቦር: ግንቦት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጉብኝቱ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ አማረ ሰጤ፣ የአማራ ክልል ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ፕሬዝዳንት እሱባለው መሰለ፣...

የደሴ ሙዚየም እድሳትና ጥገና ተደርጎለት ዳግም አገልግሎት መሰጠት ጀመረ።

ደሴ: ግንቦት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ሙዚየም በ1909 በደጃዝማች ዮሴፍ ብሩ ለመኖሪያ ቤት አገልግሎት የተገነባ ሲኾን ከ1973 ዓ.ም ጀምሮ በሙዚየምነት እያገለገለ ይገኛል። ሙዚየሙ የወሎ አካባቢ ማኅበረሰብን እሴት፣ ባሕል እና ቅርስ ይዞ ቆይቷል። ይሁን እንጂ ሙዚየሙ...