ከጎንደር የተወጣጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች በአምቦ እና ወንጪ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ።

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 3/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከጎንደር ከተማ የተወጣጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች በኦሮሚያ ክልል አምቦ እና ወንጪ ታሪካዊ ሥፍራዎችን እና የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። በጉብኝት መርሐ ግብሩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ዘርፍ አማካሪ...

መንግሥታት በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የሚያሳልፏቸው ውሳኔዎች ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ መኾን እንዳለባቸው የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም...

አዲስ አበባ: ጳጉሜን 3/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አፍሪካ አሁን በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የተደመረ መፍትሔ እየወሰደች ነው ብለዋል። በግል ብቻ የሚወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች ዘላቂ መፍትሔ እንደማያመጡ በመገንዘብ ወደ ተደራጀ ሁነት አሕጉሪቱ እየመጣች...

“ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት መፍትሔ ካበረከተቻቸው ፕሮጀክቶች ውስጥ የታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ ተጠቃሽ ነው” ጠቅላይ...

አዲስ አበባ: ጳጉሜን 3/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንበረት ጉባኤ መክፈቻ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የአየር ንብረት ለውጥ የመኖር ያለመኖር ጉዳይ ብቻ ሳይኾን ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶ መኾኑን ተገንዝቦ መንቀሳቀስ...

“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሀገሪቱ የዲፕሎማሲ አቅም ማሳያ ነው” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ከሌሎች ተቋማት ጋር በመቀናጀት ጳጉሜን 3 "እመርታ ለዘላቂ ከፍታ" በሚል መሪ መልዕክት እያከበረ ይገኛል። በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አሥተባባሪ...

የእመርታ ቀን በባሕር ዳር ከተማ በተለያዩ ኹነቶች እየተከበረ ነው።

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 3/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "እመርታ ለዘላቂ ከፍታ" በሚል የሚከበረው ጳጉሜን 3/2017 ዓ.ም በባሕር ዳር ከተማ በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው። በዕለቱ የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው እና ሌሎችም የከተማ አሥተዳደሩ...