ዕንቁጣጣሽ-የሰላም ፍኖት
ባሕር ዳር፡ መስከረም 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ዘመን ስሌት መሠረት መስከረም አንድ ቀን ዓመተ ምህረት ይለወጣል። ዕለቱ የዘመን መለወጫ በመባልም ይታወቃል። ይህ በግእዝ ቋንቋ ‘ርዕሰ ዓውደ- ዓመት’ ይሰኛል።
የባሕር ሐሳብ ሊቃውንት ደግሞ መስከረም አንድን ለምን...
ብስራት ነጋሪዋ አደይ አበባ
ባሕር ዳር፡ መስከረም 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እንቁጣጣሽ ወይም የዘመን መለወጫ፣ ለአዲስ ሕይወት፣ ለመልካም ሥራ፣ ለስኬት እና ለአብሮነት የምናቅድበት ልዩ ቀን ነው።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ባሕር ዳር ከተማ የጽርሃ ጽዮን ቤተክርስቲያን ስብከተ ወንጌል መምህር ይትባረክ...
“ከቆመው ድልድይ ስር የማይቆም ወንዝ አለ”
ባሕር ዳር: መስከረም 1/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወንድሞቹን በበደለ እና ሀገርን ባጎሳቆለ መንፈስ አዲስ ዓመትን መቀበል ትክክል አይኾንም፡፡ ትዕቢትን ባስተናገደ አንደበት፣ ቁጣን በተናገረ ምላስ እና ጥላቻን በዘራ አዕምሮ ዘመንን መቀመር፤ ዓመትን መቀየር "ወይኑን እንደማይመጥን አቁማዳ"...
“በአዲስ ዓመት አዲስ ተስፋ እንሰንቅ”
ባሕር ዳር፡ መስከረም 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዘመን አልፎ ዘመን ሲተካ ቀድሞ የቆየንበት ዓመት አሮጌ ተብሎ ቀጣዩ ዓመት አዲስ የሚል ስያሜ ይሰጠዋል።
ይህ የዘመን ብያኔ በኢትዮጵያውያን ዘንድ የተለመደ እና ልዩ ትርጉም የሚሰጠው ነው።
አዲሱን ዓመትም በደስታ፣ በተስፋ፣...
“2018 የኢትዮጵያን ማንሠራራት የበለጠ ሥር እና መሠረት የምናስይዝበት ዓመት ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ኢትዮጵያ ማንሠራራት በጀመረችበት እና ታላቁ የሕዳሴ ግድብ በተመረቀበት ጊዜ ለሚከበረው አዲስ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ።
ያለፈው ዓመት ፈጣሪ ከጎናችን፣ ስኬት...








