ከሰላም ውጭ ያሉ አማራጮች በሙሉ አውዳሚና አክሳሪ ናቸው።

ባሕርዳር፡ ጥቅምት 08/2018(አሚኮ) የኢትዮጵያ የሰላም እናቶች ማኅበር እና የኢትዮጵያ ሴቶች ማኅበር "ለአማራ ክልል ሰላም መስፈን የሰላም እናቶች ሚና " በሚል መሪ መልዕክት ምክክር አካሂደዋል። የአማራ ክልል የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ እሸቱ የሱፍ...

በአማራ ክልል የሚገኙ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ሞዴል ለማድረግ ይሠራል።

አዲስ አበባ: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በደብረ ብርሃን ከተማ የሚገኘውን የኀይሌ ማናስ አካዳሚ አዳሪ ትምህርት ቤትን የመማር ማስተማር ሂደት ተመልክተዋል። የኀይሌ ማናስ አካዳሚ አዳሪ ትምህርት ቤት ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ...

በኮምቦልቻ ከተማ 127 ኢንዱስትሪዎች በሥራ ላይ ናቸው።

ደሴ: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በኮምቦልቻ ከተማ በኢንዱስትሪ ፓርክ እና ከኢንዱስትሪ ፓርክ ውጭ ያሉ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ተመልክተዋል። ኢንዱስትሪዎች በሥራ ዕድል ፈጠራ፣ ተኪ ምርት በማምረት እና የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት ውጤታማ...

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በትምህርት ላይ የተፈጠረውን ችግር ለመቀልበስ የማይተካ ሚና አላቸው።

ደሴ: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2018 ዕቅድ ትውውቅ መድረክ አካሂዷል። አስተያየታቸውን ለአሚኮ የሰጡት የደብረብርሃን መምህራን ትምህርት ኮሌጂ ዲን...

የሰቆጣ ዝናብ አጠር የግብርና ምርምር ማዕከል በአካባቢው ውጤታማ ሥራ እየሠራ ነው።

ሰቆጣ: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰቆጣ ዝናብ አጠር የግብርና ምርምር ማዕከል በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዝናብ አጠር አካባቢዎች የተሻሻሉ ምርጥ ዘሮችን እና የተዳቀሉ እንሰሳትን ለአርሶ አደሮች የማላመድ ተግባር የሚከውን የምርምር ማዕከል ነው። ማዕከሉም በተያዘው...