ዛሬ እናንተ ባሰካችሁት የሕዳሴ ግድብ ስኬት አፍሪካ ትኮራለች።

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ ተመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የአፍሪካ እና የካሪቢያን ሀገራት መሪዎች ተገኝተዋል።   የባርባዶስ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ አሞር ሞትሊ ይህ የኢትዮጵያን እና የአካባቢውን ሕዝብ ያንቀሳቀሰ ታሪክ...

የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ በመመረቁ ኩራት እንደተሰማቸው የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።

ደሴ: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ዋጋ የከፈለበት የአንድነት ተምሳሌት መኾኑን ነዋሪዎቹ ከአሚኮ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።   ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ያስተሳሰረ እና የሀገር ብልጽግና የሚረጋገጥበት ቁልፍ...

“በደቡብ ሱዳናዊያን ዘንድ ኢትዮጵያዊያን ጎረቤት ብቻ ሳይኾኑ የጋራ ፍላጎት ያላቸው ወንድማማች ሕዝቦች ጭምርም ናቸው”...

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ እየተመረቀ ነው፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ እና አሕጉር አቀፍ ድርጅት ተወካዮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡   በሥነ-ሥርዓቱ...

“እኛ ኢትዮጵያውያን አካላችን ሞቶ የማይሞት አሻራ ለማኖር የምንተጋ ሕዝቦች ነን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ የምረቃ ሥነ ሥርዓት የሀገር ውስጥ እና የውጭ እንግዶች በተገኙበት እየተካሄደ ነው።   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ታሪክ ሰምተናል፤ ታሪክ...

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ጽናትና አልበገር ባይነት የታየበት ነው። 

ደብረ ብርሃን: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከብዙ ውጣ ውረዶች በኋላ ዛሬ ተመርቋል።   ይህ ስኬት በሀገር ውስጥም ይሁን በውጭ ሀገራት ላሉ ኢትዮጵያውያን እና ወዳጅ ሕዝቦች ትልቅ የደስታ ስሜትን አጎናጽፏል።   አሚኮ በደብረ ብርሃን ከተማ...