ሀገር በትብብር ትገነባለች።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 05/2018 ዓ.ም(አሚኮ)የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት "ለሰላም ዘብ እንቆማለን የልማት አርበኛ እንኾናለን" በሚል መሪ መልዕክት ከፌዴራል ተቋማት እና የልማት ድርጅት ሠራተኞች ጋር እየተወያየ ነው።
በውይይቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የባሕር...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)ከሼኽ ሞሃሙድ ቢን ራሺድ አል መክቱም ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 05/2018 ዓ.ም(አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሼኽ ሞሃሙድ ቢን ራሺድ አል መክቱም ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒሰትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የዱባይ ገዢ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ምክትል ፕሬዝዳንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ግርማዊ...
“ፍቼ ጫምባላላ የኢትዮጵያችን አንዱ ውብ ቀለም ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 05/2018 ዓ.ም(አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፍቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንኳን ለሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፍቼ ጫምባላላ...
ምርጫ ቦርድ በስምረት ፓርቲ በኩል ቀርቦ የነበረው የክስ ፋይል መዘጋቱን አስታወቀ።
አዲስ አበባ: መጋቢት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሠብሣቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ የምርጫ የሥራ ሂደትን እና የመራጮች ምዝገባን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።
ከፍርድ ቤት ሂደት ጋር በተያያዘ ከጋዜጠኞች ለቀረበው ጥያቄ ሠብሣቢዋ ምላሽ እና ማብራሪያ አቅርበዋል።
ከፌዴሬሽን...
ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በወቅታዊ የልማት እና የሰላም ጉዳዮች ዙሪያ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ተገኝተው ተወያይተዋል።
ጎንደር፡ መጋቢት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳደር አመራሮች ጋር በመኾን በወቅታዊ የምርጫ፣ የልማት እና የሰላም ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።
በውይይቱ በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ...








