“በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት ተስፋ ሰጪ ውጤቶችን አይተናል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በላይ ዘለቀ ክፍለ ከተማ የአቅመ ደካሞችን ቤት ሥራ አስጀምረዋል።
የአቅመ ደካሞች የቤት ሥራው በአማራ ክልል ሥራ እና ሥልጠና ቢሮ...
የኢትዮጵያ ማንሰራራት ብስራት የኪነጥበብ ጉዞ ወደ ሩሲያ ሊደረግ ነው።
አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ሚኒስቴር፣ የባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር ከሻኩራ ፕሮዳክሽን ጋር በመኾን በሰጡት መግለጫ ኪን ኢትዮጵያ የማንሰራራት ብስራት የጥበብ ጉዞ ቀደም ሲል ወደ ቻይና መደረጉን እና ኢትዮጵያን በልኳ ማስተዋወቅ...
ኀብረት ሥራ ማኀበራት ገበያን በማረጋጋት ረገድ ሚናቸው ከፍተኛ ነው።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኀብረት ሥራ ኮሚሽን የ2017 ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2018 ዓመት ዕቅድ ትውውቅ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ይገኛል።
ኀብረት ሥራ ማኀበራት ገበያን በማረጋጋት፣ የአርሶ አደሮችን ምርት...
የኢትዮጵያ ከተሞች የትብብር መድረክ በባሕር ዳር አውደ ጥናት እያካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ 113 ከተሞችን በአባልነት የያዘው የኢትዮጵያ ከተሞች የትብብር መድረክ በባሕር ዳር አውደ ጥናት እያካሄደ ነው።
በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አሥተባባሪ እና የከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ...
በጸጥታ ምክኒያት አቋርጠው የነበሩ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እየተመለሱ ነው።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር አሥተዳደር ዞን የሚገኙ የተለያዩ የኀብረተሰብ ክፍሎች ልጆቻቸውን እያስመዘገቡ ነው።
ተማሪዎችም ትምህርት አቋርጠው በመክረማቸው ተቆጭተው አሁን ላይ ትምህርት ቤቶች ተከፍተው ምዝገባ እየተካሄደ በመኾኑ ተደስተዋል።
አምላኩ ወርቁ በምዕራብ...