ሀገር የምትገነባው በሰው ነው፤ ሰውን የሚሠራው ደግሞ ትምህርት ነው።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ተማር ልጄ…" የሚሉት ቀደምት ኢትዮጵያውያን በትምህርት ላይ የነበራቸውን ጠንካራ ተስፋ ደም እና ሕይዎት፤ ሥጋ እና አጥንት አልብሶ ሕያው ያደርጋቸዋል። ኢትዮጵያውያን "የተማረ ሰው ወድቆ አይወድቅም" የሚሉትም ሀገር በልጆቿ ብርታት እና...

አሚኮ ከባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ማዕከል ጋር የበለጠ ተቀራርቦ ለመሥራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ማዕከል ጋር በስፖርቱ ዘርፍ የበለጠ ተቀራርቦ እና በጥምረት ለመሥራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል። የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ጋዜጠኛ ሙሉቀን ሰጥዬ...

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደሴ ዲስትሪክት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች ማዕድ አጋራ።

ደሴ፡ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደሴ ዲስትሪክት የ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክቶ ለአቅመ ደካማ ወገኖች ማዕድ አጋርቷል። አሚኮ ያነጋገራቸው ድጋፍ የተደረገላቸው ወገኖች በዓሉን በደስታ ለማሳለፍ እንደሚያግዛቸው ተናግረዋል። ለተደረገላቸው ድጋፍም ምሥጋናቸውን አቅርበዋል። በኢትዮጵያ...

“ወጣቶች ለአየር ንብረት ለውጥ የማትበገር አፍሪካን የሚገነቡ መሐንዲሶች ናቸው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ "የአፍሪካ ወጣቶች የአየር ንብረት ጉባኤ 2025ን" አስጀምረዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት ወጣቶች ለአየር ንብረት ለውጥ የማትበገር አፍሪካን የሚገነቡ መሐንዲሶች ናቸው...

በ171 የምዝገባ ጣቢያዎች የምዝገባ ሥራውን ዲጂታላይዝድ ማድረግ ተችሏል።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የአማራ ክልል ሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ ዙሪያ ከዞን ቡድን መሪዎች እና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየተወያየ ነው። ‎ ‎በመድረኩ መልእክት...