ከ217 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመመዝገብ እየተሠራ መኾኑን የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር አስታወቀ።

ከሚሴ: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሁሉም ወረዳ እና ከተማ አሥተዳደሮች ትምህርት ቤቶች ላይ የተማሪዎች ምዝገባ በንቅናቄ ተጀምሯል። በደዋጨፋ ወረዳ የቆላዲ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምክትል ርእሰ መምህር አልማዝ ሰይድ በ2018 የትምህርት ዘመን...

“ለብሔራዊ ጥቅም መረጋገጥ ውስጣዊ አንድነትን ማረጋገጥ ቁልፍ ጉዳይ ነው” ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የ30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ዐውደ ጥናት እየተካሄደ ነው። በዐውደ ጥናቱ "ብሔራዊ ጥቅም እና የሚዲያ ሚና" በሚል ርእስ ጥናት ያቀረቡት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት...

ምዝገባ በተቀመጠለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የሥራ ኀላፊዎች በጣና ሐይቅ ሁለተኛ ደረጃ፣ ጠይማ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ እንዲሁም በወተት በር የመጀመሪያ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ትምህርት ቤቶች ተገኝተው የምዝገባ ሂደቱን ተመልክተዋል። በጣና...

በአጭር ጊዜ የተማሪዎችን ምዝገባ ለማጠናቀቅ እየሠራ መኾኑን የዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ገለጸ።

ሰቆጣ: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሁሉም ወረዳዎች እና ከተማ መሥተዳድሮች የ2018 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ ተጀምሯል። ከትምህርት መምሪያው የተውጣጡ መሪዎችም በሰቆጣ ዙርያ ወረዳ ሐሙሲት ከተማ ተገኝተው የተማሪዎች ምዝገባ ተመልክተዋል። ተማሪ እሸቱ ጌታየ...

“ለግጭት ያበቃን አለመወያየት ነው” ጀማል መሐመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የ30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው። በአውደ ጥናቱ ላይ "የቀውስ ወቅት እና የሚዲያ ሚና" በሚል ርእሰ ጥናት ያቀረቡት በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ...