“የደንበኞች ሳምንት ባንኩ ሲሰጥ የቆየውን አገልግሎት የበለጠ ለማቀላጠፍ እና ውጤታማ ሥራ ለመሥራት የሚያስችል ነው”...
አዲስ አበባ፡ ጥር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞች አገልግሎት ሳምንት የመክፈቻ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት እያካሄደ ነው።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ደንበኞች ያሉት አንጋፋ ተቋም ነው።
የደንበኞች አገልግሎት ሳምንት...
የእንስሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት ዘርፉ የሀገርን ኢኮኖሚ ከመቀየር አኳያ ያለው ድርሻ ከፍተኛ ነው።
ባሕር ዳር፡ ጥር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የእንስሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት በስድስት ወራት የታቀዱ የልማት ሥራዎች አፈጻጸምን አስመልክቶ የጋራ ግምገማ እና ምክክር እያካሄደ ነው።
የአማራ ክልል ምክር ቤት የግብርና...
የምግብ ማጠናከሪያ ፕሮግራም ከሀገር በቀል ኢኮኖሚ ፖሊሲ ጋር በተጣጣመ መልኩ እየተተገበረ ያለ እና ውጤት...
አዲስ አበባ፡ ጥር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሚኒስቴር ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር በመኾን እየተገበረ ያለውን የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የግማሽ ዓመት ግምገማ ከተለያዩ ክልሎች ከተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ጋር መገምገም ጀምሯል።
ፕሮጀክቱን ለመፈጸም የፊርማ ሥነ ሥርዓቱ...
የጊፋታ በዓል በዩኒስኮ መመዝገቡን ተከትሎ ዜጎች አደባባይ በመውጣት ደስታቸውን ገለጹ።
አዲስ አበባ፡ ጥር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የወላይታ የዘመን መለወጫ የጊፋታ በዓል በዩኒስኮ በዓለም ቅርስነት መመዝገቡን ተከትሎ "የጊፋታ ብስራቶች ለሕዝባችን ከፍታ" በሚል መሪ መልዕክት የደስታ እና የድጋፍ ትዕይንት በወላይታ ሶዶ ስቴዲየም እየተካሄደ ነው።
ዘጋቢ፦ ሰለሞን አሰፌ
የአሚኮ...
የዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ተሳታፊ እንግዶች የባሕር ዳር ከተማን የልማት ሥራዎች ጎበኙ።
የዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ተሳታፊ እንግዶች የባሕር ዳር ከተማን የልማት ሥራዎች ጎበኙ።
ባሕር ዳር፡ ጥር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) “የሕግ የበላይነት እና አማራጭ ያለመግባባት መፍቻ ሥርዓቶች ለዘላቂ ሰላም እና ልማት” በሚል መልእክት በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት...








