ፈጠራ እና ቴክኖሎጅ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶታል።
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጅ ቢሮ ከባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ ጋር በመተባባር በሮቦቲክ ቴክኖሎጅ ልዩ ተሰጥኦ ላላቸው ተማሪዎች ሥልጠና እየሰጠ ነው።
በሥልጠናው ላይ ከባሕር ዳር ከተማ እና አካባቢው ካሉ ትምህርት...
ኢትዮጵያ የምታስተናግደው 2ኛው የአፍሪካ አየር ንብረት ጉባዔ ሀገራችን ያሳካቻቸው ተጨባጭ ልምዶችን የምታካፍልበት መድረክ ነው።
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 3/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 2ኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ኢትዮጵያ ይህንን ጉባኤ የምታስተናግደው ለተሳታፊዎች ተጨባጭ ልምዶችን በማካፈል ጭምር ነው ብሏል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በመግለጫው።
ኢትዮጵያ ባለፉት...
“986 አልሚዎች ወደ ማልማት ባለመግባታቸው እርምጃ ተወስዶባቸዋል” አቶ እንድሪስ አብዱ
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በቀጣዮቹ 10 ዓመታት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ሽፋን እንዲኖረው በትኩረት እንደሚሠራ የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታውቋል።
በክልሉ እየታዬ ያለው ከፍተኛ የኢንዱስትሪ አብዮት መልኩ በብዙ መንገድ የሚገለጥ...
“የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ የሉዓላዊነት ጉዳይ ነው” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ከሌሎች ተቋማት ጋር በመቀናጀት ጳጉሜን 3 "እመርታ ለዘላቂ ከፍታ" በሚል መሪ መልዕክት አክብሯል።
የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ፣ እያደገ ለሚገኘው ኢንዱስትሪ ጥሬ እቃ ማሟላት እና የውጭ ምንዛሬን...
የጳጉሜን 3 የእመርታ ቀን በደሴ ከተማ በተለያዩ ኹነቶች ተከብሯል።
ደሴ: ጳጉሜን 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በከተማዋ የሌማት ትሩፋት ሥራዎች ውጤታማ መኾናቸውን የሚያሳዩ የግብርና ምርቶች ተጎብኝተዋል።
በከተማ ግብርና የተሠማሩ ነዋሪዎችም ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ሉዓላዊነታቸውን ለማረጋገጥ እየሠሩ መኾናቸውን ተናግረዋል።
ከእለት ፍጆታ አልፈው ከተማ አሥተዳደሩ በሚወስዳቸው የገበያ ማረጋጋት...







