“ዓባይ እና ዲፕሎማቶች ሲታወሱ”

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዲፕሎማሲ በውጭ መንግሥታት ወይም ድርጅቶች መካከል ያለውን ልዩነት በውይይት፣ በድርድር እና ሌሎች ሰላማዊ መንገዶችን በመጠቀም ተጽዕኖ ማሳረፍ የሚያስችል ጥበብ የተሞላበት የግንኙነት አግባብ ነው፡፡ አንድ መንግሥት ከሌላው ዓለም ጋር ለሚኖረው...

የብሔራዊ ቃል ኪዳን የኾነው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ለኢትዮጵያውያን ወንዝ ብቻ አይደለም። ዓባይ ለኢትዮጵያውያን ዜማ፣ እንጉርጉሮ፣ እሴት ኾኖ ዘመናትን ዘልቋል። እረኛው በዋሽንቱ፣ አዝማሪው በመሰንቆው፣ ሽማግሌዎች በምርቃታቸው፣ ዘፋኞች በድምጻቸው፣ ገጣሚዎች በስንኛቸው ዓባይን ሲያወድሱት፣ ሲያነሱት፣ ሲያሞግሱት ኖረዋል። ዓባይ...

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በጉባ እየተካሄደ ነው፡፡

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ የምረቃ ሥነ ሥርዓቱ በጉባ እየተካሄደ ነው፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ እና አህጉር አቀፍ ድርጅት ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡ በምረቃ...

“ይህ ቀን ለኢትዮጵያ የትንሣኤ ቀን ነው” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጳጉሜን 4 "የማንሠራራት ቀን" በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞች በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው። በሥነ ሥርዓቱ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ኀላፊ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)፣ በምክትል...

የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ነዋሪዎች ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ መመረቅን አስመልክቶ ደስታቸውን ገለጹ።

ሁመራ: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዚህ የደስታ መግለጫ ሥነ ሥርዓት የሁመራ ከተማ አሽከርካሪዎች የተሽከርካሪ ሰልፍ አድርገዋል። በሰልፉ ላይ ከተገኙት መካከል የባጃጅ አሽከርካሪው ዮሐንስ አዛናው ግድቡ የሕዝብ አንድነት ፍሬ መኾኑን ገልጿል። የሁመራ ከተማ ነዋሪው አቶ ነጋ ባንቲሁን...