ተባብረን በመሥራት የትኛውንም ልማት ማሳካት እንችላለን።
ፍኖተ ሰላም: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን አሥተዳደር ጳጉሜ 4 የማንሠራራት ቀንን ''ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሠራራት'' በሚል መሪ መልዕክት የዞኑ አመራሮች እና መንግሥት ሠራተኞች፣ የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች እና አባላት በተገኙበት በፓናል ውይይት...
የአማራ ክልል ምክር ቤት እና በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጋራ ለመሥራት የስምምነት...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ስምምነቱ በአቅም ግንባታ፣ በትምህርት፣ በጥናት ምርምር፣ በፕሮጀክት ቀረጻ እና ሌሎችንም ሥራዎች ዙሪያ በመደጋገፍ ለመሥራት መኾኑ ተገልጿል።
ስምምነቱን የአማራ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ አማረ ሰጤ እና የባሕር ዳር...
“ጎንደር ከጉስቁልና ወጥታ እያንሠራራች ነው” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው
ጎንደር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጳጉሜን 04 የማንሠራራት ቀን በማስመልከት በጎንደር ከተማ አሥተዳደር እየተሠሩ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች አና የከተማዋ ነዋሪዎች እንዲኹም የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ጎብኝተዋል።
በመርሐ ግብሩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር...
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የዘመኑ ትውልድ የጋራ እና የወል እውነት መኾኑን ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 4/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ምረቃን አስመልክቶ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ሕዳሴ የሀገራችን የማንሰራራት ጅማሮ ማሳያ፤ የዘመኑ ትውልድ የጋራ እና የወል እውነት ነው ያሉት ርእሰ...
“የሕዳሴ ግድቡ የታሪካችን እጥፋት እና ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ የሚወስድ ፕሮጀክት ነው” የብሔራዊ መረጃ እና...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 4/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዳሴ ግድቡ የታሪካችን እጥፋት እና ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ የሚወስድ ፕሮጀክት መኾኑን የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ።
የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመጠናቀቁ የተሰማውን ደስታ ገልጿል፡፡
የብሔራዊ...








