ኢትዮጵያ የተስፋ ምድር ናት፡፡
ባሕር ዳር: መስከረም 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሥራ እና ክህሎት ቢሮ ሠራኞች የታላቁ ሕዳሴ ግድብ መመረቅና ወደሥራ መግባቱን ተከትሎ የፖናል ውይይት አድርገዋል። የቢሮው ኀላፊ ስቡህ ገበያው (ዶ.ር) እንደቢሮ በተደረገው የጋራ የደስታ መግለጫ እና...
በጸጥታ ችግር ምክንያት በተፈለገው ልክ ቤቶችን ማልማት አለመቻሉን የአማራ ክልል ቤቶች ልማት ድርጅት ገለጸ።
ባሕር ዳር: መስከረም 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ቤቶች ልማት ድርጅት በአዋጅ ከተሠጠው ተግባር ውስጥ የመኖሪያ ቤቶችን ማልማት አንዱ ነው። ድርጅቱ በ2017 በጀት ዓመት በክልሉ አንዳንድ ከተሞች የመኖሪያ ቤቶችን ግንባታ እየተከናወነ መኾኑን የድርጅቱ ዋና...
የአማራ ሴቶች ማኅበር ለተጋላጭ ሴቶች እና ልጃገረዶች የገንዘብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
ባሕር ዳር: መስከረም 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሴቶች ማኅበር ከተባበሩት መንግሥታት የሥነ ሕዝብ ፈንድ ጋር በመተባበር በሚተገብረው ፕሮጀክት ለ90 ተጋላጭ ሴቶች እና ልጃገረዶች ድጋፍ አድርጓል።
የአማራ ሴቶች ማኅበር ዋና ዳይሬክተር ገነት ወንድሙ የአማራ ሴቶች ማኅበር...
“ሕዳሴ ግድብ የኢኮኖሚያችን ተጨባጭ አቅም ነው” ጥላሁን መሐሪ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: መስከረም 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ የሥራ ኀላፊዎች እና ሠራተኞች የሕዳሴ ግድብ መመረቅን አስመልክተው የፓናል ውይይት መድረክ በባሕር ዳር ከተማ አካሄደዋል።
የአርቆ አሳቢና ትንቢታዊ ሕልም በሕዳሴ ግድብ እውን ኾኗል። ቀጣዩ ትውልድ...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መሪዎች ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መሪዎች ጋር ተወያይተዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት አዲስ ከተመረጠው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር...








