ምርቱ የላቀ የሆርቲካልቸር ሥራ ለማከናወን የተደረገው ጥረት አስደናቂ ውጤቶችን በማሳየት ላይ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ታኅስሥ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በመስኖ የተደገፈ እና ምርቱ የላቀ የሆርቲካልቸር ሥራ ለማከናወን የተደረገው ጥረት አስደናቂ ውጤቶችን በማሳየት ላይ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሰፈሩት የአሥር ዓመቱ...
በክልሉ ለሙቀት አማቂ ጋዝ ልቀት አስተዋጽኦ እያደረጉ የሚገኙ ተቋማትን ማዘመን እንደሚገባ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የአካባቢ እና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በክልሉ የተካሄደውን የሙቀት አማቂ ጋዝ ልቀት ቆጠራ የጥናት ግኝት ለባለድርሻ አካላት አስተዋውቋል።
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የግብርና...
የአገልግሎት አሰጣጥ እና የመልካም አሥተዳደር ችግሮች ለሰላም እጦት ችግሩ ምክንያት መኾናቸውን ሠልጣኞች ተናገሩ፡፡
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አራተኛ ቀኑን በያዘው የመንግሥት ሠራተኞች ሥልጠና ወሳኝ የኾኑ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች እየተዳሰሱ ነው፡፡ በውይይቱ ላይ የተሳተፉት የአሥተዳደር ዘርፍ ተቋማት ሠልጣኖች ሥልጠናው ተቀራራቢ የአመለካከት እና የተግባር አንድነት ያመጣል...
ማኅበረሰቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ለመመለስ የሚያስችል ሥልጠና እየወሰዱ እንደኾነ የመንግሥት ሠራተኞች ተናገሩ፡፡
ጎንደር: ታኅሳሥ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ከዕዳ ወደ ምንዳ" በሚል መሪ መልዕክት 5ኛው ዙር ሥልጠና በጎንደር ከተማ አሥተዳደር እና በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ለሚገኙ የመንግሥት ሠራተኞች እየተሰጠ ነው። ሃብትና ጸጋን በመጠቀም ሀገርን ማሳደግ እና ሀገራዊ ገዥ...
”የሚሰጠው ሥልጠና የሕዝብ ጥያቄን የሚመልስ አመራር ለመፍጠር ነው” የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአስተሳሰብ አንድነት በማምጣት ሥራዎችን የሚመራና ለውጡን በተሻለ አስተሳሰብ በመምራት ለማስቀጠል ለመንግሥት ሠራተኛው ሥልጠና እየተሰጠ ነው።
በአማራ ክልል የእንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ጽሕፈት ቤት የእቅድና በጀት ዳይሬክተር በሪሁን ተረፈ በሥልጠናው እየተሳተፉ...