“በክልሉ የተከሰተው የጸጥታ መደፍረስ የሕክምና ግብዓቶችን ለማቅረብ ፈተና ኾኖ ቆይቷል” የሰሜን ጎጃም ዞን...
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሰሜን ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ ከአማራ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በ2016 በጀት ዓመት አምስት ወራት በነበረው የግብዓት አጠቃቀም እና ቁጥጥር ከጤና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አካሂዷል።
የባለሙያ አለመሟላት...
የከተማዋን የውስጥ ለውስጥ መንገድ ችግር ለመፍታት በትኩረት እየሠራ መኾኑን የሳልመኔ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት...
ደሴ: ታኅሳሥ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን አልብኮ ወረዳ የሳልመኔ ከተማ የውስጥ ለውስጥ መንገድ ችግር ለመፍታት በትኩረት እየሠራ መኾኑን የከተማዋ መሪ ማዘጋጃ ቤት አስታውቋል።
አቶ አዚዝ በሽር የሳልመኔ ከተማ ነዋሪ ናቸው። በከተማዋ የውስጥ ለውስጥ...
ለወጣቶች የሥራ እድል መፍጠር መቻላቸውን በቃብትያ ሁመራ ወረዳ በመስኖ ልማት የተሠማሩ አርሶ አደሮች ተናገሩ።
ሁመራ: ታኅሳስ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ወጣት ልዩነህ ምትኩ በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በቃብትያ ሁመራ ወረዳ በብዓከር ከተማ በመስኖ ልማት ሥራ ላይ ተሰማርቷል።
ከአምስት ዓመት በፊት የመስኖ ሥራን ሲጀምር ከቤተሰብ አነስተኛ ብር በመቀበል...
56ኛው የአፍሪካ የፋይናንስ፣ የፕላን እና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሮች ጉባኤ በዝምባዌ ይካሄዳል።
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ አዲሱን በቅርቡ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ጸሐፊ ኾነው የተሾሙትን ክላቨር ጋቴቴን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
የገንዘብ ሚኒስትሩ እና የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ጸሐፊው ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ...
“የአዊ ሕዝብ በአብሮነትና በታታሪነት የሚታወቅ ነው” አቶ ደሳለኝ ጣሰው
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር የሕዝብ ወኪሎች አሁን ላይ በየአካባቢያቸው ያለውን አንፃራዊ ሰላም ማስቀጠል በሚያስችል ኹኔታ ላይ ከክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ጋር ምክክር አድርገዋል።
መድረኩን የመሩት በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የአሥተዳደር...