220 ሺህ የቤተሰብ አባላት በአነስተኛ መዋጮ የጤና መድኅን ተጠቃሚ መኾናቸውን የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ጤና...
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ጤና መምሪያ የ2016 ዓ.ም ጤና መድኅን ሥራዎችን አስመልክቶ ከአጋሮቹ ጋር በጎንደር ከተማ መክሯል። በምክክሩ ከሁሉም የከተማ አሥተዳደሩ ጤና ተቋማት የተውጣጡ የጤና ባለሙያዎች፣ በየደረጃው ከሚገኙ ክፍለ...
“ከምግብና ሥርዓተ ምግብ ጋር የተያያዙ ችግሮች ሀገራችን ያልተሻገረችው ትልቅ ስብራት ነው” አቶ ደመቀ መኮንን
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ከምግብ እና ሥርዓተ ምግብ ጋር በተያያዘ በዜጎች ላይ የሚከሰቱ ችግሮችን ገና ያልተሻገርናቸው ትልቅ ስብራት መኾኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገልጸዋል።
አቶ ደመቀ መኮንን በተገኙበት...
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ቁሳቁስ ለእንጅባራ ጠቅላላ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ።
እንጅባራ: ታኅሳሥ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ሂውማን ብሪጅ ከተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የሕክምና ቁሳቁስ ለእንጅባራ ጠቅላላ ሆስፒታል ድጋፍ አድርጓል።
የህክምና ቁሶቹ ለሆስፒታሉ ተገልጋዮች የተሻለ የጤና አገልግሎት ተደራሽ...
“ለበዓል ወደ ክልሉ የሚመጡ እንግዶች በሰላም በየብስም ኾነ በአየር የትራንስፖርት አማራጮች መምጣት እንዲችሉ ቅድመ...
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከተለያየ አቅጣጫ ወደ ክልሉ የሚገቡ የየብስ ትራንስፖርት እንቅስቃሴዎችን ሙሉ ለሙሉ ለማስጀመር እየተሠራ መኾኑን የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ፡፡
የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር) ከየብስ ትራንስፖርት አንጻር...
ኢትዮጵያ ብሪክስን በዛሬው ዕለት በይፋ ተቀላቀለች።
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል ለመኾን ያቀረበችው ጥያቄ ተቀባይነት ካገኘ ወራት አልፈዋል። ሀገሪቱ በዛሬው ዕለት ብሪክስን በይፋ ተቀላቅላለች።
ኢትዮጵያን ጨምሮ አምስት ሀገራት ናቸው በዛሬው ዕለት ብሪክስን በይፋ የተቀላቀሉት።...