ትምህርት ሚኒስቴር በሰሜኑ ጦርነት ወድሞ የነበረውን የዘናልቃ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመልሶ ግንባታ...

አዲስ አበባ: ጥር 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ትምህርት ሚኒስቴር በሰሜኑ ጦርነት የወደመውን የድሃና ወረዳ ዘናልቃ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን በመልሶ ግንባታ አጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት አድርጓል። በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይም የብሔረሰብ አሥተዳደሩ አሥተዳዳሪን ጨምሮ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች፣...

4 ሺህ 493 የሳይቨር ጥቃት ሙከራዎች ማክሸፍ መቻሉን የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር አስታወቀ።

አዲስ አበባ: ጥር 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ባለፉት ስድስት ወራት 4 ሺህ 623 አጠቃላይ የሳይቨር ጥቃት ሙከራዎች የተደረጉ ሲኾን 4 ሺህ 493 የጥቃት ሙከራዎችን ማክሸፍ መቻሉም ተገልጿል። በዚህም በሀገሪቱ ሊደርስ የሚችልን ከ10 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር...

“የጸጥታ ኀይሉ በቅንጅት ባደረገው ተሳትፎ ደብረ ብርሃን አንፃራዊ ሰላም ላይ ናት” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ...

ደብረ ብርሃን: ጥር 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የጸጥታ ኀይሉን ለማጠናከር ያለመ ወቅታዊ ግምገማዊ የሥልጠና መድረክ እየተካሄደ ነው። ሥልጠናው ከጥር 22/2016 ዓ.ም እስከ የካቲት 1/2016 ዓ.ም ለተከታታይ 10 ቀናት ይቆያል። በመድረኩ ላይ በሀገር መከላከያ...

ልድያ ዩኒቨርሲቲ ከወልድያ ሆስፒታል ጋር በመተባበር ለ10 ቀናት የሚቆይ የቀዶ ጥገና ሕክምና ዘመቻ እየሰጠ...

ወልድያ: ጥር 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የወልድያ ዩኒቨርሲቲ የማኅበረሰብ አገልግሎት ክፍል ከዩኒቨርሲቲው የህክምና ኮሌጅ መምህራን እና ከወልድያ ሆስፒታል ጋር በመቀናጀት ለ10 ቀናት የሚቆይ የቀዶ ጥገና ህክምና እየሰጠ ነው። ህክምናው ከሆስፒታሉ ጋር በቅንጅት እየተሠራ መኾኑን የገለጹት የዩኒቨርሲቲው የትምህርት...

የተፈጠረውን የጸጥታ ችግር ተቋቁሞ ጠንካራ የግብርና ሥራ ሲያከናውን መቆየቱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ጥር 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በክልሉ ተፈጥሮ የነበረውን የጸጥታ ችግር ተቋቁሞ ጠንካራ የግብርና ሥራ ሲያከናውን መቆየቱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ እና የተጠሪ ተቋማት የ2016 ዓ.ም የግማሽ ዓመት የሥራ...