የኢ ቲኬቲንግ አገልግሎት የተጓዦችን እንግልት ማስቀረት ችሏል፡፡

ደብረማርቆስ: መስከረም 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክ ተጠሪ ጽሕፈት ቤት ሥር በሚገኙ 22 መናኸሪያዎች የኢ ቲኬቲንግ አገልግሎት እየተሰጠ እንደሚገኝ ዞኑ ገልጿል። በትራንስፖርት አገልግሎት ላይ እንግልትን የሚቀንስ ዲጂታል የኢ ቲኬቲንግ አሠራርን በመዘርጋት...

በአማራ ክልል ለበርበሬ ምርት ምን ያህል ትኩረት ተሰጥቷል?

ባሕር ዳር: መስከረም 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ እምቅ አቅም ካላቸው ሀገራት ውስጥ ትጠቀሳለች። ወደ ውጭ ከምትልካቸው ምርቶች ውስጥም ከፍተኛውን ድርሻ የሚይዘው የግብርና ምርት ነው። ከምታመርታቸው የግብርና ምርቶች ውስጥ በርበሬ አንዱ ነው። በኢትዮጵያ በዚህ...

የዛቻ የሕግ ተጠያቂነት እስከምን ድረስ ነው?

ባሕር ዳር: መስከረም 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰዎች ከሕግ ሲያፈነግጡ እና ከኔ በላይ ጉልበታም ላሳር ነው ሲሉ ዛቻን እንደ መሳሪያ ይጠቀማሉ። መልካም የኾነ መፍትሔን እና የመነጋገር ባሕልን ወደጎን በመተው በጉልበት እና በማንገራገር የሚፈልጉትን ለማስፈጸም የሚሞክሩ...

የባሕር በር ያስፈልገናል ስንል ለቅንጦት አይደለም።

ባሕር ዳር: መስከረም 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በዓለም ላይ ካሉ የባሕር በር አልባ ሀገራት መካከል በሕዝብ ቁጥር ብዛት ከፊት የምትቀመጥ ሀገር ናት። የተለያዩ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ባለፉት 30 ዓመታት ከፍተኛ የሕዝብ ቁጥር ኖሯቸው የባሕር በር አልባ...

ሕዳሴ በጋራ ችለናል የሚለውን የኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን እና አቋማችንን በጉልህ ያሳየ ነው።

ባሕር ዳር: መስከረም 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ በሲዳማ ክልል ሕዝባዊ የድጋፍ እና የደስታ መግለጫ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። በሕዝባዊ የድጋፍ እና የደስታ መግለጫ ሰልፉ በአንድነት እንችላለን፤ የሕዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ ማንሠራራት ምልክት ነው፤...