“የትምህርት ቤት በሮችን ዘግቶ ትውልድን ለድንቁርና ማጨት በፍጥነት ሊቆም ይገባል” አቶ ይርጋ ሲሳይ
ባሕር ዳር:ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይን ጨምሮ ሌሎችም የአማራ ክልል እና የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከፍተኛ መሪዎች ከወገራ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል። ከፍተኛ መሪዎች ከገደብየ፣ ይሳቅ...
“ኢትዮጵያ ታምርት” ወይም ‘Made in Ethiopia’ ኤክስፖ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት ተከፈተ።
ባሕር ዳር:ሚያዚያ: 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት የተከፈተው እና ለ5 ቀናት የሚቆየው የ2017 “ኢትዮጵያ ታምርት” ወይም ‘Made in Ethiopia’ ኤክስፖ፣ ከወትሮው በተለየ አጠቃላይ 288 አቅራቢዎች ምርታቸውን አቅርበዋል፡፡
የ “ኢትዮጵያ ታምርት”...
በተኪ ምርቶች 3 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማዳን መቻሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)...
አዲስ አበባ: ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 3ኛው "የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ" በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ተከፍቷል።
በመርሐ ግብሩ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ያለ ኢኮኖሚ ዕድገት የጸና ሀገር ሊኖር አይችልምና የኢንዱስትሪ ዘርፉን ማዘመን ተገቢ...
“በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ” ባለፉት ሦስት ዓመታት ተጨባጭ ለውጥ መመዝገቡን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ተናገሩ።
አዲስ አበባ: ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 3ኛው "የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ" በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ተከፍቷል።
በኤክስፖው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም...
” አፍሪካውያን አፍሪካን በሚመጥን ደረጃ ተባብረን መሥራት አለብን” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር : ሚያዝያ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ 5ኛውን የምሥራቅ አፍሪካ የፖሊስ አዛዦች ኅብረት ድርጅት አባል ሀገራት የስፖርት ውድድር አስጀምረዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ...