“የምሥጢር ቦታ፣ የጥበብ ገበታ”
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አንተ ምድር ካየቻቸው አፍላጋት ሁሉ ትልቃለህ፤ አንተ ታሪክ ከሚያውቃቸው ወንዞች ሁሉ ትገዝፋለህ፤ አንተ በቅዱስ መጽሐፍ ስማቸው ከሰፈሩ አፍላጋት መካከል አንደኛው ነህ።
አንተ ከተመረጡት መካከል ተመርጠሃል፤ ከተለዩት ተለይተሃል፤ ከገዘፉት ሁሉ...
መንግሥታት በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የሚያሳልፏቸው ውሳኔዎች ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ መኾን እንዳለባቸው የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም...
አዲስ አበባ: ጳጉሜን 3/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አፍሪካ አሁን በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የተደመረ መፍትሔ እየወሰደች ነው ብለዋል።
በግል ብቻ የሚወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች ዘላቂ መፍትሔ እንደማያመጡ በመገንዘብ ወደ ተደራጀ ሁነት አሕጉሪቱ እየመጣች...
“ኢትዮጵያ በተጠናቀቀዉ በጀት ዓመት በርካታ እመርታዊ ለውጦችን አስመዝግባለች” የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ጳጉሜን ሦሥት የእምርታ ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፏል።
እመርታ ለዘላቂ ከፍታ!
እንኳን ጳጉሜን ሦሥ የእመርታ ቀን አደረሳችሁ። የእመርታ ቀንን የምናከብረዉ የጀመርነዉን የከፍታ ጉዞ በማላቅ እና በማጽናት የኢትዮጵያን...
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የግብጽ ደጋፊዎች በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ላይ ላሳዩት ያልተገባ ባሕሪ እርምት...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የግብጽ እግር ኳስ ማኅበርን እና ደጋፊዎቹን በመቃወም ለዓለም አቀፉ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ፊፋ) ኦፊሴላዊ አቤቱታ አቅርቧል።
አቤቱታው የቀረበው ከሰሞኑ በተደረገው የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ወቅት...
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሕመድ (ዶ.ር) መልዕክት፦
እመርታ ለዘላቂ ከፍታ
የወረስነው ዕዳ ብዙ፤ የምንጓዝበት መንገድ ረዥም፤ ሕዝባችንም ፍላጎት ሰፊ ነው፡፡ ቀስ በቀስ በሚደረግ የተለምዶ ጉዞ ወደ ምንፈልገው የብልጽግና ምእራፍ አንደርስም፡፡
ያለን አማራጭ አንዳንድ እርከኖችን መዝለል ነው፡፡ ለዚህ ደግሞ ፈጠራ እና ፍጥነት ወሳኞች ናቸው፡፡...