መደበኛ ያልኾነ ፍልሰትን ከምንጩ ለማስቆም በጥምረት እየተሠራ መኾኑን የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።
ባሕር ዳር: የካቲት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) መደበኛ ያልኾነ ፍልሰትን ከምንጩ ለማስቆም በጥምረት እየተሠራ መኾኑን የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል። የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት(IOM) ሪጅናል ዳይሬክተር ራና ጃበር እና...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ኢትዮጵያን ከኬኒያ ያስተሳሰረውን የሱስዋ ኤሌክትሪክ ጣቢያ ጎበኙ።
ባሕር ዳር: የካቲት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከኬኒያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ጋር በመኾን የሱስዋን ንዑስ የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ ጎብኝተዋል።
የሱስዋ ኤሌክትሪክ ጣቢያ ኢትዮጵያን ከኬኒያ ያስተሳሰረ ፕሮጀክት ሲኾን በኬኒያ ካጂያዶ ግዛት...
ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር እና በዓባይ ወንዝ ላይ ያላትን ፖሊሲ እና ስትራቴጂ የሚያሳይ ሰነድ ነገ...
ባሕር ዳር: የካቲት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ደኤታ ሰላማዊት ካሳ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሠጥተዋል። በመግለጫቸው የኢትዮጵያ ቀጣይ እጣ ፋንታ የተወሰነው በሁለት የውኃ አካላት ላይ መኾኑን ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ቀጣይ እጣ...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ በቀጣዩ የሕዝብና ቤት ቆጠራ ዙሪያ ከፕላንና ልማት ሚኒስቴር አመራሮች...
ባሕር ዳር፡ የካቲት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ በፕላንና ልማት ሚኒስቴር ተገኝተው ቀጣዩን የሕዝብና ቤት ቆጠራ በተመለከተ ገለጻ ተደርጎላቸዋል።
በተደረገላቸው ገለጻም፥ ቀጣዩ የሕዝብና ቤት ቆጠራ የሶስት ዓመቱ የኢትዮጵያ...
“ትምህርት ላይ ያለውን ስብራት ለመጠገን እና ኢትዮጵያን ለመገንባት የድርሻችንን ልንወጣ ይገባል” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)
አዲስ አበባ: የካቲት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከሰሜን ሸዋ እና ደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር አመራሮች ጋር በ2016 ዓ.ም የግማሽ ዓመት ሥራዎች ግምገማ እና ቀጣይ ሥራዎች ላይ የሁለት ቀናት ምክክር ጀምሯል።
በምክትል ርእሰ...