“130ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በድምቀት ለማክበር ዝግጅቱ ተጠናቅቋል” የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ.ር)
አዲስ አበባ፡ የካቲት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የ130ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በድምቀት ለማክበር የተደረጉ ቅድመ ዝግጅቶችን በተመለከተ መግለጫ ተሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ.ር) "130ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በላቀ ድምቀት ለማክበር ዝግጅቱ ተጠናቅቋል"...
ከስሜት የጸዳ እና በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ምርጫ ለሀገር ግንባታ ወሳኝ ነው።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ዜጎች የሥልጣን ባለቤትነታቸውን የሚያረጋግጡበት፣ የሰብዓዊ ክብራቸው እና የሥነ-ልቦና ነፃነታቸው ምንጭ መኾኑ ይታመናል። ይህ ሂደት ፍትሐዊ፣ እና ከስሜት የጸዳ ይኾን ዘንድ ደግሞ የምሁራን ሚና ላቅ ያለ ድርሻ እንዳለው...
ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚጠበቅባቸውን ሚና ለመወጣት መዘጋጀታቸውን የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ገለጹ።
ባሕር ዳር: 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች በምርጫ ሂደት ውስጥ ያላቸው ተሳትፎ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ወሳኝ ነው።
በምርጫ ወቅት ዜጎች ስለ መራጭነት መብታቸው እና ስለ ምርጫው ሂደት በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ትምህርት በመስጠት ንቁ ተሳትፎ...
“ጀግንነት እና አሸናፊነት ከቅድመ አያቶቻችን የወረስነው ማንነታችን ነው” ሜጀር ጄኔራል ተስፋዬ ረጋሳ
ባሕር ዳር፡ የካቲት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር መከለካያ ሠራዊት የምሥራቅ እዝ እና የሰሜን ምእራብ እዝ የሠራዊቱ መሪዎች እና አባላት 130ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በባሕርዳር አክብረዋል።
በዝግጅቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የምሥራቅ እዝ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል...
ፊስቱላን ማከም የአንዲት ሴትን አካል ማዳን ብቻ አይደለም፡፡
ባሕር ዳር፡ የካቲት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የተራዘመ ምጥ እና ያለ ዕድሜ ጋብቻ የፊስቱላ አደጋን እየጨመሩ ይገኛሉ፡፡
በ15 ዓመት ዕድሜ ትዳር እንደጀመረች ለአሚኮ የተናገራቸው ታካሚ በምትወልድበት ወቅት በተሠራ የቀዶ ጥገና ሥራ (የስቲች) ምክንያት የፊስቱላ ሕመምተኛ መኾኗን...








