በሸዋ ሮቢት ከተማ አንጻራዊ ሰላም ተፈጥሯል።
ከሚሴ: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የገጠር ልማት ዘርፍ አሥተባባሪ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጀነራል አበባው ሰይድ፣ የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ...
የሰላም እጦቱ በውይይት እና በንግግር እንጂ በመሣሪያ አይፈታም።
ጎንደር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን "ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ መልዕክት ከምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አካሂዷል።
በውይይቱ የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኀላፊ በሪሁን መንግሥቱ፣ የዞኑ የሥራ ኀላፊዎች...
ወላጆች የልጆቻቸውን የወደ ፊት ህልም ለማስቀጠል ሰላምን መደገፍ ይገባቸዋል።
ሰቆጣ፡ ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ሁሌም ለሰላም ዘብ እንቆማለን" በሚል መሪ መልዕክት በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ጋዝጊብላ ወረዳ በከፍተኛ የሀገር መከላከያ መኮንኖች የተመራ የሰላም ኮንፈረንስ ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር ተካሂዷል።
የውይይቱ ተሳታፊዎች በሰላም እጦት ምክንያት...
ችግሮችን የሚሸከም ትከሻ ያለው የፓርቲ አባል በመገንባት ኢትዮጵያን ከፍ ማድረግ ያስፈልጋል።
ወልድያ: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት "የመደመር መንግሥት እይታ የዘርፎች እምርታ" በሚል መሪ መልዕክት ለአባል የመንግሥት ሠራተኞች ሥልጠና እየሰጠ ነው።
የከተማ አሥተዳደሩ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የፖለቲካ...
ትምህርት ቤቶችን በጥራት በመገንባት ደረጃቸውን ማሻሻል ያስፈልጋል።
ደብረ ማርቆስ: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኀላፊ ደምስ እንድሪስ በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር በፌደራል መንግሥት ድጋፍ፣ በአልማ እና በማኅበረሰብ አስዋጽኦ እየተገነቡ ያሉ የትምህርት ተቋማት የግንባታ ሂደት ተመልክተዋል።
የከተማ አሥተዳደሩ አማራ...








