“ኢትዮጵያ የታሪክ እና የባሕል ሀብታም ናት” ባካሪ ሳኛ

ባሕር ዳር: ጥር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቀድሞው የአርሰናል እና የማንቸስተር ሲቲ ተጫዋች ባካሪ ሳኛ የባሕር ዳር ስታዲየምን ጎብኝቷል። በጉብኝቱ ከባካሪ ሳኛ በተጨማሪ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ጅራ እና ሌሎች የሥራ ኀላፊዎችም ተገኝተዋል። የቀድሞው...

የመርቆሬዎስ በዓል በስኬት እንዲከበር ፖሊስ የበኩሉን ዝግጅቱን አጠናቅቋል።

ባሕር ዳር: ጥር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቅዱስ መርቆሬዎስ በዓል በስኬት እንዲጠናቀቅ የበኩሉን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል። ፖሊስ የማኅበረሰቡን ሰላም እና ደኅንነት ለማረጋገጥ እና የአካባቢውን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን እየሠራ መኾኑን...

የታሪክ ማህደሯ ደብረ ታቦር ከተማ

ባሕር ዳር: ጥር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቱሪዝም ዘርፉን ለማነቃቃት እየሠራ መኾኑን የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ባሕል፣ ቱሪዝም እና ስፖርት መምሪያ አስታውቋል። ታሪካዊቷ ደብረ ታቦር ከተማ የሰባት ምዕተ ዓመት ገደማ ዕድሜ እንዳላት ይነገራል። ደብረ ታቦር የሚለው...

“ከችግሮች በላይ ኾኖ ለልማት መሥራት ይገባል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: ጥር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የ2018 በጀት ዓመት የፓርቲ እና የመንግሥት ሥራዎች የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ መክፈቻ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...

ወራሪው ጣሊያን ጦር ዶጋሊ ላይ መሸነፍ

ባሕር ዳር፡ ጥር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ራስ አሉላ አባ ነጋ ለወረራ ድንበር ጥሶ የመጣውን የጣሊያን ጦር ዶጋሊ ላይ ቀድመው ማሸነፍ የቻሉት በዚህ ሳምንት ነበር። የአሁኗን “ኤርትራን” የዚያን ጊዜዋን ባሕረ ነጋሽ የሚያሥተዳድሩት ራስ አሉላ አባ ነጋ...