አራተኛው ዓለም አቀፍ የጤና ጉባኤ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የክልሉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጉባኤ በጥምረት ያዘጋጁት አራተኛው ዓለም አቀፍ የጤና ጉባኤ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
ጉባኤው "ምርምርን ወደተግባር መቀየር፣ በችግር ውስጥ ኾኖም የኅብረተሰብ ጤና ሥርዓትን ማጠናከር"...
ቀይ ባሕር እና ጂኦ ፖለቲካዊ አንድምታው
ባሕር ዳር: ኅዳር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር በር ቀጣናዊ የጆኦ ፖለቲካ የበላይነትን ለመቆጣጠር የሀገራት የደም ሥር ተደርጎ ይወሰዳል። በተለይም ደግሞ ቀይ ባሕር የሜዲትራኒያን እና የሕንድ ውቅያኖስን የሚያስተሳስር በመኾኑ ከጥንት ጀምሮ በአውሮፓ፣ በእስያ እና በአፍሪካ...
ዲጂታል ሉዓላዊነት ምንድን ነው?
ባሕር ዳር: ኅዳር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም የምጣኔ ሃብት ፎረም በድረ ገጹ ያወጣው ጽሑፍ የዲጂታል፣ የሳይበር፣ የቴክኖሎጂ እና የዳታ ሉዓላዊነት ዲጂታል እጣ ፈንታችንን ለመቆጣጠር የምንችልበት መንገድ እንደኾነ ይገልጻል።
ይህም በምንፈጥራቸው እና በምንጠቀማቸው መረጃዎች፣ መተግበሪያዎች...
የመሬት ካሳ አከፋፈል ሕጉ ምንን ያስቀምጣል?
ባሕር ዳር: ኅዳር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገራችን ኢትዮያጵያ የመሬት ባለቤትነት እና ይዞታ በሕገ-መንግሥታዊ ድንጋጌ የሚመራ መሠረታዊ ሃብት ነው፡፡
በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 40(3) የመሬት ባለቤትነት መብት የመንግሥት እና የሕዝብ ብቻ እንደኾነ ተደንግጓል፡፡ ይህ ማለት በግለሰብ ደረጃ መሬትን...
በመከባበር እና በመደጋገፍ ሰላም እንዲጸና ልንሠራ ይገባል።
ጎንደር: ኅዳር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን እና የጎንደር ከተማ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ "ሃይማኖት የሰላም መሠረት ነው" በሚል መልዕክት ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት አካሂዷል።
በውይይቱም ከጎንደር ከተማ እና ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን የተወጣጡ የኅብረተሰብ...








