ወጣቶች የችግሮች የመፍትሔ አካል ሊኾኑ ይገባል።

ባሕር ዳር: ኅዳር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ወጣቶች አረንጓዴ ፎረም ባለፉት ዓመታት ባከናወናቸው እና በቀጣይ በሚያከናውናቸው ተግባራት ዙሪያ ምክክር አድርጓል። ፎረሙ ሕጋዊ እውቅና ካገኘ ጀምሮ በችግኝ ተከላ፣ በከተሞች ውበት እና ጽዳት ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።...

የደቡብ ጎንደር ዞን ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል እየሠራ ነው።

ደብረ ታቦር: ኅዳር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ጎንደር ዞን ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርን በመከላከል ላይ ያተኮረ መድረክ አካሂዷል። በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ የሕገወጥ የሰዎች ዝውውር አስከፊነት ቀርቧል። አስገዳጆ ፍልሰት ተፈጥሯዊ በኾነ ምንክያት፣...

በየደረጃው የሚገኝ የፖሊስ መሪ እና አባል በንጽሕና ለሕዝቡ አገልግሎት የሚሰጥ መኾን አለበት።

ባሕር ዳር: ኅዳር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ "ትውልድን በሥነ ምግባር ተቋምን በአሠራር መገንባት" በሚል መሪ መልዕክት የጸረ ሙስና ቀንን አክብሯል። ቀኑን ምክንያት በማድረግ ሙስናን እና ብልሹ አሠራሮችን በመታገል ዙሪያ መክሯል።...

“የሰላም ዋጋውን በአግባቡ የምንረዳው ሰላም ባጣን ሰዓት ነው” የሃይማኖት መሪዎች።

ደብረ ብርሃን: ኅዳር 25/2018 ዓ.ም(አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን እና የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የሃይማኖት ተቋማት የሰላም ኮንፈረንስ አካሂደዋል። በመድረኩ ላይ የደብረ ብርሃን ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ በድሉ ውብሸት የሰላም እጦት በክልሉ ማኅበራዊ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ...

ሰላም እንዲሰፍን ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ የሃይማኖት አባቶች አሳሰቡ።

ጎንደር: ኅዳር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን እና የጎንደር ከተማ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ "ሃይማኖት የሰላም መሠረት ነው" በሚል መሪ መልዕክት የሰላም ጥሪ ሰልፍ አካሂደዋል። በሰልፉ የሃይማኖት አባቶች እና የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል። የማዕከላዊ ጎንደር...