ብሔራዊ ጥቅም የሀገር ሕልውና መሪ ኮምፓስ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ብሔራዊ ጥቅም አንዲት ሉዓላዊት ሀገር ሕልውናዋን ለማስቀጠል፣ ደኅንነቷን ለመጠበቅ፣ ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት እና የማኅበራዊ ደኅንነትን ለማረጋገጥ የምትቀርጸው መሠረታዊ ግብ ነው።
ጽንሰ ሃሳቡ በአንድ ሀገር የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ እና በውስጥ...
በጎነት ከሕግ ሳይኾን ከሕሌና የሚመነጭ የመንፈስ እርካታ ነው።
ባሕርዳር፡ የካቲት 29/2018ዓ.ም(አሚኮ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ደብረ ጽዮን ሰላም አርጊው ማርያም ገዳም የዐቢይ ጾም አራተኛ ሳምንት "መፃጉን" ምክንያት በማድረግ ከ6ሺህ በላይ ለሚኾኑ አቅመ ደካሞች እና የጎዳና ተዳዳሪዎች የሕክምና ምርመራ፣...
ወጣቶች ሀገራዊ አመለካከት እንዲኖራቸው እየተሠራ ነው።
ባሕርዳር፡ የካቲት 29/2018ዓ.ም(አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር "ለሰላም ዘብ እንቆማለን፤ የልማት አርበኛ እንኾናለን" በሚል መሪ መልዕክት ከሲቪክ ማኅበራት እና ከወጣት አደረጃጀቶች ጋር ውይይት አድርጓል።
የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኀላፊ ሰብለ...
ሴቶች ወደ መሪነት እየመጡ ውጤታማ እየኾኑ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን በውይይት አክብሯል።
የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ኀላፊ ባንቺ አምላክ ገብረ ማርያም...








